Exodus 18:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሙስ ሙሴ ነቲ ህዝቢ ዚገብሮ ዘሎ ዅሉ ምስ ረኣየ፡ ከምዚ በለ፦ እዚ ንህዝቢ እትገብሮ ዘለኻ ነገር እንታይ እዩ፧ ስለምንታይ በይንኻ ኮፍ ትብል፡ ኩሉ ህዝቢ ድማ ካብ ንግሆ ክሳብ ምሸት ኣብ ጎንኻ ደው ትብል? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮቶርም ሙሴ በሕዝቡ ላይ የሚያደርገውን ሁሉ አይቶ እንዲህ አለው፥ “ብቻህን ተቀምጠህ በሕዝቡ የምታደርገው ይህ ምንድን ነው? ሕዝቡ ሁሉ ከጥዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ በዙሪያህ ቆመዋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሙሴም አማት በሕዝቡ ያደረገውን ሁሉ ባየ ጊዜ። ይህ በሕዝቡ የምታደርገው ምንድር ነው? ሕዝቡ ሁሉ ከጥዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ በዙሪያህ ቆመው ሳሉ አንተ ብቻህን ስለ ምን ተቀምጠሃል? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሙሴ አማትም ለሕዝቡ ያደርግ የነበረውን ሁሉ ባየ ጊዜ፦ “ለሕዝቡ የምታደርገው ይሄ ነገር ምንድነው? ሕዝቡ ሁሉ ከጥዋት እስከ ማታ በዙሪያህ ቆመዋል፥ አንተ ብቻህን ለምን ተቀምጠሃል?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ቦሉ ሙሴ አሳዉ ኦያዋ ኡባ በኢደ፥ “ኔን ሀ አሳዉ ኦያዌ ሀዌ አዬ? አሳይ ኡባይ ዎንታፐ ዶሚደ ኦማርስ ጋካናዉ ነ ዩሹዋን ኤቂደእሽን፥ ኔን ኔረካ ዳናዳን አያዉ ኡታድ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse bolluu Muse asaw ootsiyaawaa ubbaa be'iide, «Neeni ha asaw ootsiyaawe hawe ayee? Asay ubbay wonttappe doommiide omarssi gakkanaw ne yuushshuwaan ek'k'ide'ishshin, neeni neerekka daannaadan ayaw uttaad?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Muse bolloy Musey asaas ooththizayssa ubbaa be7idi, «Neni ha asaas ooththizayssi hayssi aazee? Hayssi asay wuri maaladoppe doommidi omarsa wode gakkanaas ne sinththan yiidi yiidi eqqishin, maadoy baynda asa mala neni nerkka ays pirdas uttadii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴ ቦሎይ ሙሴይ ኣሳስ ኦዛይሳ ኡባ ቤኢዲ፥ «ኔኒ ሃ ኣሳስ ኦዛይሲ ሃይሲ ኣዜ? ሃይሲ ኣሳይ ዉሪ ማላዶፔ ዶሚዲ ኦማርሳ ዎዴ ጋካናስ ኔ ሲንን ዪዲ ዪዲ ኤቂሺን፥ ማዶይ ባይንዳ ኣሳ ማላ ኔኒ ኔርካ ኣይስ ፒርዳስ ኡታዲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰ ቦሎይ ሙሰይ አሳስ ኦይሳ ኡባ በእድ፥ “ኔኒ ነ ፃላላ ሀይሳ አይስ ኦይ? አሳይ ዎንታፈ ኦማርስ ጋካናዉ ነ ዩሹዋን ኤሳዳ አይስ ነርካ ኦይ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Muse bolloy Musey asaas ootheysa ubbaa be7idi, “Neeni ne xalaala haysa ayis oothay? Asay wontafe omarsi gakanaw ne yuushuwan essada ayis nerka oothay?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐማቱም ሙሴ ለሕዝቡ የሚያደርገውን ሁሉ ባየ ጊዜ፣ “ምን ማድረግህ ነው? እነዚህ ሁሉ ሰዎች ከጧት እስከ ማታ በዙሪያህ ቆመው ሳለ፣ ብቻህን በፍርድ ወንበር ላይ ለምን ትቀመጣለህ?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሙሴ ዐማት የትሮም ለሕዝቡ ያደርገው የነበረውን ሁሉ ከተመለከተ በኋላ እንዲህ ሲል ጠየቀው “ይህ ሁሉ ለሕዝቡ የምታደርገው ነገር ምንድን ነው? ሕዝቡ አንተን ለማነጋገር በመፈለግ ከጠዋት እስከ ማታ በዙሪያህ በመቆም እንደዚህ የሚያጨናንቅህና አንተም ይህን ሁሉ ጉዳይ በዳኝነት ለማየት ብቻህን የምትቀመጠው ለምንድነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓሙኡ ኸዓ፥ እቲ ሙሴ ኣብ ህዝቢ ዝገብሮ ዅሉ ምስ ረአየ “እዝ ኣብዝ ህዝቢ እዙይ እትገብሮ ዘለኻ ነገር እንታይ እዩ? ስለ ምንታይከ ኢኻ፥ ኵሉ ህዝቢ ኻብ ንግሆ ኽሳዕ ምሸት ከቢቡካ ደው ኢሉ እንተሎ፥ ንስኻ በይንኻ ኽትፈርድ እትቕመጥ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓሙ ሙሴ ኸኣ እቲ ኣብ ህዝቢ ዚገብሮ ኹሉ ምስ ረኣየ፡ እዚ ኣብዚ ህዝቢ እትገብሮ ዘለኻ ነገር እንታይ እዩ፡ ስለምንታይከ ኢኻ፡ ኩሉ ህዝቢ ኻብ ብጊሓት ክሳዕ ምሸት ከቢቡካ ደው ኢሉ ኸሎ፡ ንስኻ በንኻ ኾፍ እትብል በሎ። |