Exodus 18:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የትሮ፡ ካህን ሚድያን፡ ሓሙስ ሙሴ፡ ብዛዕባ እቲ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊ ሙሴን ንህዝቡ እስራኤልን ዝገበሮ ዅሉ፡ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብ ግብጺ ከም ዘውጽኦም ምስ ሰምዐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድያም ካህን የሙሴ አማት ዮቶር እግዚአብሔር ለሙሴና ለሕዝቡ ለእስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን ከግብፅ እንደ አወጣ ሰማ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድያምም ካህን የሙሴ አማት ዮቶር እግዚአብሔር ለሙሴና ለሕዝቡ ለእስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን ከግብፅ እንዳወጣ ሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድያን ካህን የሙሴ አማት ይትሮ እግዚአብሔር ለሙሴና ለሕዝቡ ለእስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ ጌታም እስራኤልን ከግብጽ እንዳወጣ ሰማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሚድያማ ጋደ ቄሲ፥ ሙሴ ቦሉ ዮቶረ፥ ጾሳይ ሙሴዉነ አ አሳ እስራኤልያዉ ኦዳባ ኡባነ መና ጎዳይ እስራኤልያ ግብጼፐ ከሴዳዋ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Miidiyaama gade k'eesii, Muse bolluu Yootoore, S'oossay Musewunne Aa asaa Israa'eeliyaw ootseeddabaa ubbaanne Med'inaa Goday Israa'eeliyaa Gibs'eppe kesseeddawaa siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Midiyaame biitta qeese, Muse bollo Yootorey, Xoossay Musessinne iza asaa Isra7eele naytas ooththidayssa hessika GODAY istta Gibxe biittafe kessidayssa ubbaa siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚዲያሜ ቢታ ቄሴ፥ ሙሴ ቦሎ ዮቶሬይ፥ ጾሳይ ሙሴሲኔ ኢዛ ኣሳ ኢስራኤሌ ናይታስ ኦዳይሳ ሄሲካ ጎዳይ ኢስታ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳይሳ ኡባ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምድያመ ቢታ ካህነይ፥ ሙሰ ቦሎይ ዮቶር፥ ጎዳይ ሙሰስነ ባ አሳ እስራኤለታስ ኦዳባነ ኤንታና ግብፀፈ ከስዳባ ስእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Midiyaame biitta kahiney, Muse bolloy Yotori, Goday Musesinne ba asaa Isra7eeletas oothidabaanne entana Gibxefe kessidaba si7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምድያም ካህን የሙሴ ዐማት ዮቶር፣ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ለሙሴና ለሕዝቡ ለእስራኤል ያደረገላቸውን ሁሉ እንዲሁም እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤልን ከግብፅ እንዴት እንዳወጣቸው ሰማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምድያም ካህን የሆነው የሙሴ ዐማት የትሮ፥ እግዚአብሔር ከግብጽ ምድር መርቶ ባወጣቸው ጊዜ ለሙሴና ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገላቸውን ነገር ሁሉ ሰማ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮቶር፥ ካህን ምድያም ሓሙ ሙሴ፥ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንህዝቡ እስራኤልን ኵሉ ዝገበሮን፥ እግዚኣብሄርውን ካብ ግብፂ ንእስራኤል ከም ዘውፅኦምን ሰምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የትሮ ካህን ሚድያን ሓሙ ሙሴ፡ ኣምላኽ ንሙሴን ንህዝቡን እስራኤልን ዝገበሮ ኹሉ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ካብ ግብጺ ኸም ዘውጽኤ፡ ሰምዔ። |