Exodus 17:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንእያሱ፡ ሰብ ምረጹልና እሞ ወጺእኩም ምስ ኣማሌቅ ተዋግኡ፡ በሎ። ጽባሕ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢደይ ሒዘ ኣብ ርእሲ እቲ ጎቦ ደው ክብል እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ኢያ​ሱን፥ “ጐል​ማ​ሶ​ችን ለአ​ንተ ምረጥ፤ ሲነ​ጋም ወጥ​ተህ ከዐ​ማ​ሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔም በተ​ራ​ራው ራስ ላይ እቆ​ማ​ለሁ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በትር በእጄ ናት” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ኢያሱን። ጕልማሶችን ምረጥልን፥ ወጥተህም ከአማሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ራስ ላይ እቆማለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ኢያሱን፦ “ሰዎችን ምረጥልን፥ ከአማሌቅም ጋር ለመዋጋትም ውጣ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ጫፍ ላይ እቆማለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ኢያሳ፥ “ኔን ኑዉ አሳ ዶራደ፥ ከሳደ አማሌቃቱዋና ኦለታ፤ ታን ዎንት ጾሳ ጻምኣ ኦይቃደ፥ ዞዝያ ሁጲያን ኤቃና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Iyyaasa, «Neeni nuw asaa dooraade, kessaade Amaaleek'atuwaana oletta; taani wontti S'oossaa s'am"aa oyk'k'aade, Zooziyaa huup'iyaan ek'k'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey Iyaaso, «Neni nuus asaa garsafe issi issi as doora ekkada wonto Amaaleeqetara olettana keza; tanikka Xoossa guufe oykkada dhoqqasohon eqqana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ኢያሶ፥ «ኔኒ ኑስ ኣሳ ጋርሳፌ ኢሲ ኢሲ ኣስ ዶራ ኤካዳ ዎንቶ ኣማሌቄታራ ኦሌታና ኬዛ፤ ታኒካ ጾሳ ጉፌ ኦይካዳ ቃሶሆን ኤቃና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰ እያሱኮ፥ “ኔኒ ዎንቶ አማለቃታ ኦላናዉ ጉ አስ ዶራ። ታኒ ፆሳ ፃምኣ ኦይካዳ ዙማ ሁጰን ኤቃና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Muse Iyyasuko, “Neeni wonto Amaaleqata olanaw guutha asi doora. Taani Xoossaa xam7aa oykada zuma huuphen eqana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም ኢያሱን፣ “ከሰዎቻችን አንዳንዶቹን ምረጥና አማሌቃውያንን ለመውጋት ውጣ፤ በነገው ዕለት የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም) በትር በእጆቼ ይዤ በኰረብታው ጫፍ ላይ እቆማለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ኢያሱን “ጥቂት ሰዎች ምረጥና በነገው ዕለት ዐማሌቃውያንን ውጋ፤ እኔም ተአምራት እንድፈጽምባት እግዚአብሔር የሰጠኝን በትር ይዤ በኮረብታው ጫፍ ላይ እቆማለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንኢያሱ “ኣጓብዝ ሕረየልና እሞ፥ ወፂእኻ ኸዓ ምስ ኣማሌቃውያን ተዋጋእ። ኣነ ፅባሕ፥ በትሪ እግዚኣብሄር ኣብ ኢደይ ሒዘ ኣብ ርእሲ እቲ እምባ ደው ክብል እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንእያሱ፡ ሰባት ሕረየልና እሞ፡ ወጺእካ ምስ ኣማሊቅ ተዋጋእ። ኣነ ጽባሕ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢደይ ሒዘ ኣብ ርእሲ ኣቲ ኹርባ ደው ክብል እየ በሎ።