Exodus 17:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንእግዚኣብሄር ጸዊዑ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ እንታይ ክገብረሉ፧ ዳርጋ ብዳርባ እምኒ ክቐትሉኒ ድሉዋት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም፦ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኸ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “ለዚህ ሕዝብ ምን ላድ​ርግ? በድ​ን​ጋይ ሊወ​ግ​ሩኝ ጥቂት ቀር​ቶ​አ​ቸ​ዋ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም። ሊወግሩኝ ቀርበዋልና በዚህ ሕዝብ ምን ላድርግ? ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም፦ “ይህን ሕዝብ ምን ላድርገው? በድንጋይ ሊወግሩኝ ቀርበዋል” ብሎ ወደ ጌታ ጮኸ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ፥ “ታን ሀ አሳ ዋቶ? ኡንቱንቱ ታና ሹቻን ጫዳና ሀኒኖ” ያጊደ መና ጎዳኮ ዋሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse, «Taani ha asaa waatoo? Unttunttu taana shuchchaan c'addana haniino» yaagiide Med'inaa Godaakko waasseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Musey, «Tani ha asaa wosttoo? Istti tana shuchchan caddana geettes» giidi GODAAKKO waassides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሙሴይ፥ «ታኒ ሃ ኣሳ ዎስቶ? ኢስቲ ታና ሹቻን ጫዳና ጌቴስ» ጊዲ ጎዳኮ ዋሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ሙሰይ፥ “ታኒ ሀ አሳ ዋቶ? ኤንቲ ታና ሹቻን ጫዳና ሀኖሶና” ያግድ ጎዳ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin Musey, “Taani ha asaa waato? Enti tana shuchan caddana hanoosona” yaagidi Godaa woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴ፤ “በዚህ ሕዝብ ምን ላድርግ? በድንጋይ ሊወግሩኝ ተዘጋጅተዋል” ብሎ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም “ከቶ ይህን ሕዝብ ምን ባደርገው ይሻላል? እነሆ፥ በድንጋይ ሊወግሩኝ ተዘጋጅተዋል” እያለ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ “ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም እንታይ ክገብሮም እየ? ብእምኒ ቐጥቂጦም ክቐትሉኒ ቑሩብ ተሪፍዎም ኣሎ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ኣእወየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ፡ ነዚ ህዝብዚ እንታይ ክገብሮ እየ፡ ብዳርባ ኣምኒ ኪቐትለኒ ቕሩብ ተሪፍዎም ኣሎ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ኣእወየ።