Exodus 17:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንእግዚኣብሄር ጸዊዑ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ እንታይ ክገብረሉ፧ ዳርጋ ብዳርባ እምኒ ክቐትሉኒ ድሉዋት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም፦ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ እንዲህም አለ፥ “ለዚህ ሕዝብ ምን ላድርግ? በድንጋይ ሊወግሩኝ ጥቂት ቀርቶአቸዋልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም። ሊወግሩኝ ቀርበዋልና በዚህ ሕዝብ ምን ላድርግ? ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም፦ “ይህን ሕዝብ ምን ላድርገው? በድንጋይ ሊወግሩኝ ቀርበዋል” ብሎ ወደ ጌታ ጮኸ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ፥ “ታን ሀ አሳ ዋቶ? ኡንቱንቱ ታና ሹቻን ጫዳና ሀኒኖ” ያጊደ መና ጎዳኮ ዋሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse, «Taani ha asaa waatoo? Unttunttu taana shuchchaan c'addana haniino» yaagiide Med'inaa Godaakko waasseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Musey, «Tani ha asaa wosttoo? Istti tana shuchchan caddana geettes» giidi GODAAKKO waassides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሙሴይ፥ «ታኒ ሃ ኣሳ ዎስቶ? ኢስቲ ታና ሹቻን ጫዳና ጌቴስ» ጊዲ ጎዳኮ ዋሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ሙሰይ፥ “ታኒ ሀ አሳ ዋቶ? ኤንቲ ታና ሹቻን ጫዳና ሀኖሶና” ያግድ ጎዳ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Musey, “Taani ha asaa waato? Enti tana shuchan caddana hanoosona” yaagidi Godaa woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ፤ “በዚህ ሕዝብ ምን ላድርግ? በድንጋይ ሊወግሩኝ ተዘጋጅተዋል” ብሎ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኸ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም “ከቶ ይህን ሕዝብ ምን ባደርገው ይሻላል? እነሆ፥ በድንጋይ ሊወግሩኝ ተዘጋጅተዋል” እያለ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ “ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም እንታይ ክገብሮም እየ? ብእምኒ ቐጥቂጦም ክቐትሉኒ ቑሩብ ተሪፍዎም ኣሎ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ኣእወየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ፡ ነዚ ህዝብዚ እንታይ ክገብሮ እየ፡ ብዳርባ ኣምኒ ኪቐትለኒ ቕሩብ ተሪፍዎም ኣሎ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ኣእወየ። |