Exodus 17:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቶም ህዝቢ ምስ ሙሴ ተባኢሶም፡ ክንሰቲ ማይ ሃበና በሉ። ሽዑ ሙሴ፡ ስለምንታይ ምሳይ ትባኣሱ፧ ስለምንታይ ንእግዚኣብሄር ትልምኖ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፥ “የምንጠጣውን ውኃ ስጠን” አሉ። ሙሴም፥ “ለምን ትጣሉኛላችሁ? እግዚአብሔርንስ ለምን ትፈታተናላችሁ?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት። የምንጠጣውን ውኃ ስጠን አሉት። ሙሴም። ለምን ትጣሉኛላችሁ? እግዚአብሔርንስ ለምን ትፈታተናላችሁ? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፦ “የምንጠጣውን ውኃ ስጠን” አሉት። ሙሴም፦ “ለምን ትጣሉኛላችሁ? ጌታንስ ለምን ትፈታተናላችሁ?” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሙሴና ዋላቀቲደ አ፥ “ኑዉ ኡሻናዉ ሃ እማ” ያጌድኖ። ሙሴ ዛሪደ፥ “ህንተንቱ ታናና አያዉ ዋላቀቲቴ? መና ጎዳ ህንተንቱ አያዉ ፓጪቴ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Musena walak'ettiidde Aa, «Nuw ushanaw haatsaa imma» yaageeddino. Muse zaariide, «Hinttenttu taananna ayaw walak'ettiitee? Med'inaa Godaa hinttenttu ayaw paac'c'iitee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istti Musera ooyettidi iza, «Nuus uyana haath imma» gida. Musey zaaridi, «Intte tanara ays ooyetteetii? GODAA intte ays paacceetii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ሙሴራ ኦዬቲዲ ኢዛ፥ «ኑስ ኡያና ሃ ኢማ» ጊዳ። ሙሴይ ዛሪዲ፥ «ኢንቴ ታናራ ኣይስ ኦዬቴቲ? ጎዳ ኢንቴ ኣይስ ፓጬቲ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ኑስ ኡያናዉ ሃ እማ” ያግድ ሙሰራ ካጨትዶሶና። ሙሰይ ዛሪድ፥ “ህንተ ታራ አይስ ካጨቴቲ? ጎዳ አይስ ፓጨቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Nuus uyanaw haathe imma” yaagidi Musera kacetidosona. Musey zaaridi, “Hinte taara ayis kacceteetii? Godaa ayis paacetii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ፣ “የምንጠጣውን ውሃ ስጠን” በማለት ሙሴን ተጣሉት። ሙሴም፣ “እኔን ለምን ትጣሉኛላችሁ? እግዚአብሔርንስ (ያህዌ) ለምን ትፈታተኑታላችሁ?” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም “የምንጠጣው ውሃ ስጠን” ብለው በሙሴ ላይ አጒረመረሙ። ሙሴም “ስለምን ትወቅሱኛላችሁ? ስለምንስ እግዚአብሔርን ትፈታተናላችሁ?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህዝቢ ድማ “እንሰትዮ ማይ ሃበና” ኢሎም ምስ ሙሴ ተጓየቑ። ሙሴ ኸዓ “ስለ ምንታይ ምሳይ ትበኣሱ? ስለ ምንታይከ ንእግዚኣብሄር እትፈታተንዎ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝቢ ድማ፡ እንሰትዮ ማይ ሀቡና ኢሎም ምስ ሙሴ ተቛየቑ፡ ስለምንታይከ ንእግዚኣብሄር ትፍትኑ፡ በሎም። |