Exodus 17:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእዳው ሙሴ ግና ከበድቲ ነበራ። እምኒ ወሲዶም ድማ ኣብ ትሕቲኡ ኣእተውዎ፡ ንሱ ድማ ኣብ ልዕሊኡ ተቐመጠ። ኣሮንን ሁርን ድማ ሓደ ብሓደ ሸነኽ እቲ ካልኣይ ድማ በቲ ካልእ ኣእዳዉ ኣልዒሎም፤ ጸሓይ ክሳዕ እትዓርብ ድማ ኣእዳዉ ጽኑዓት ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሙሴ እጆች ግን ከብደው ነበር፤ ድንጋይም ወሰዱ፤ በበታቹም አኖሩ፤ እርሱም ተቀመጠበት፤ አሮንና ሖርም አንዱ በዚህ አንዱ በዚያ ሆነው እጆቹን ይደግፉ ነበር፤ ፀሐይም እስክትገባ ድረስ እጆቹ ተዘርግተው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሙሴ እጆች ግን ከብደው ነበር፤ ድንጋይም ወሰዱ፥ በበታቹም አኖሩ፥ እርሱም ተቀመጠበት፤ አሮንና ሖርም አንዱ በዚህ አንዱ በዚያ ሆነው እጆቹን ይደግፉ ነበር፤ ፀሐይም እስክትገባ ድረስ እጆቹ ጠነከሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሙሴ እጆች ግን ዝለው ነበር፤ ድንጋይም ወሰዱ፥ በበታቹም አኖሩ፥ እርሱም ተቀመጠበት፤ አሮንና ሑርም አንዱ በዚህ አንዱ በዚያ ሆነው እጆቹን ያዙ፤ ፀሐይም እስክትገባ ድረስ እጆቹ ቀጥ አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ኩሺ አርጋጬዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ሹቻ አክ ዪደ፥ ሙሳ አ ቦላ ኡትሴድኖ። አሮነነ ሁር እቱ እት ባጋና እቱ ህንኮ ባጋና ግዲደ፥ አ ኩሽያ ስት ኦደ ኦይቄድኖ። ያትና አዋይ ዉላና ጋካናዉ አ ኩሺ ስት ጊደ ታኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse kushii arggaac'eedda wode, unttunttu shuchchaa akki yiide, Musa Aa bolla utisseeddino. Aaroonenne Huuri ittuu itti baggana ittuu hinkko baggana gidiide, Aa kushiyaa sitti ootsiidde oyk'k'eeddino. Yaatina away wullana gakkanaw Aa kushii sitti giide takkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Muse kushey ixettishin Aarooneynne Huurey shuch ekki ehidi Muse iza bolla utisida. Istti issoy issi baggara ushachcha kushaa issoy issi baggara hadirsa kushaa dhoqqu histti oykkida. Histtiin arshey wullana gakkanaas iza kushey dhoqqu gi gam7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴ ኩሼይ ኢጼቲሺን ኣሮኔይኔ ሁሬይ ሹች ኤኪ ኤሂዲ ሙሴ ኢዛ ቦላ ኡቲሲዳ። ኢስቲ ኢሶይ ኢሲ ባጋራ ኡሻቻ ኩሻ ኢሶይ ኢሲ ባጋራ ሃዲርሳ ኩሻ ቁ ሂስቲ ኦይኪዳ። ሂስቲን ኣርሼይ ዉላና ጋካናስ ኢዛ ኩሼይ ቁ ጊ ጋምኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰ ኩሸይ አርጋጭዳ ዎደ አሮናራነ ሁራራ ሹች ኤህድ ሙሰ እያ ቦላ ኡትስዶሶና። አሮንነ ሁር ኡሻቻራነ ሀድርሳራ ኤቅድ አዋይ ዉላና ጋካናዉ እያ ኩሽያ ካትስ ኦይክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Muse kushey argaacida wode Aaronaranne Huurara shuchi ehidi Muse iya bolla utisidosona. Aaroninne Huuri ushacharanne haddirsara eqidi away wullana gakanaw iya kushiya katisi oykidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሙሴ እጆች እየዛሉ በሄዱ ጊዜ ድንጋይ ወስደው ከበታቹ አደረጉ፤ እርሱም ተቀመጠበት፤ አሮንና ሖርም አንዱ በአንዱ በኩል ሌላውም በሌላ በኩል ሆነው እጆቹን ወደ ላይ ያዙ። ይኸውም እጆቹ ፀሓይ እስክትጠልቅ ድረስ ጸንተው እንዲቈዩ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሙሴ እጆች ስለ ዛሉ አሮንና ሑር ድንጋይ አምጥተው ሙሴ እንዲቀመጥበት አደረጉ፤ በግራና በቀኝ ክንዶቹን ደግፈው በመቆም ፀሐይ እስከምትጠልቅበት ጊዜ ድረስ ቈዩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኣእዳዉ ስለ ዝረብረባ፥ እምኒ ወሲዶም ኣብ ትሕቲኡ ኣቐመጡሉ፤ ሙሴውን ኣብ ልዕሊኡ ተቐመጠ። ኣሮንን ሆርን ከዓ ሓደ በዙይ፥ ሓደ ኸዓ በቱይ ኮይኖም ነእዳው ሙሴ ይድግፉ ነበሩ። ኣእዳዉ ድማ ፀሓይ ክሳዕ እትዓርብ በርትዓ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣእዳው ሙሴ ኸኣ ረብረባ እሞ እምኒ ወሲዶም ብ ትሕቲኡ ኣንበሩ፡ ንሱውን ኣብ ልዕሊኡ ተቐመጠ። ኣሮንን ሁርን ከኣ ሓደ በዚ ሐደ በቲ ኾይኖም ኣእዳው ይድግፉ ነበሩ። ኣእዳው ኸኣ ጸሓይ ክሳዕ ኣትዐርብ ጸንዓ። |