Exodus 16:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣሮን፡ ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል በሎም፦ ምጉርምራምኩም ሰሚዕዎ እዩ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅረብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አሮንን፥ “ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ፦ ‘ማንጐራጐራችሁን ሰምቶአልና ወደ እግዚአብሔር ፊት ቅረቡ’ በል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንን። ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ። ማንጐራጐራችሁን ሰምቶአልና ወደ እግዚአብሔር ፊት ቅረቡ በል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም አሮንን፦ “ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ‘ማጉረምረማችሁን ሰምቶአልና ወደ ጌታ ፊት ቅረቡ በላቸው’” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሮና፥ “ኔን እስራኤልያ አሳ ኡባ፥ ‘መና ጎዳይ ህንተንቱ ዙዙን ስሴዳ ድራዉ፥ መና ጎዳ ስን ሃ ሺቅተ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aaroona, «Neeni Israa'eeliyaa asaa ubbaa, ‹Med'inaa Goday hinttenttu zuuzuntsaa siseedda diraw, Med'inaa Godaa sintsa haa shiik'ite› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaroones, «Neni Isra7eele asaa maabara ubbaa, ‹GODAY intte zuuzunththaa siyida gishshas GODAA sinth shiiqite› ga yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኣሮኔስ፥ «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ማባራ ኡባ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴ ዙዙን ሲዪዳ ጊሻስ ጎዳ ሲን ሺቂቴ› ጋ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሮናኮ፥ “ኔኒ እስራኤለ አሳ ኡባ፥ ‘ጎዳይ ህንተ ዙዙን ስእዳ ግሾ፥ ይድ ጎዳ ስንን ኤቅተ’ ያጋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaronako, “Neeni Isra7eele asaa ubbaa, ‘Goday hinte zuuzuntha si7ida gisho, yidi Godaa sinthan eqite’ yaaga” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ አሮንን፣ “ ‘ማጕረምረማችሁን እርሱ ሰምቷልና ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ቅረቡ’ ብለህ ለመላው የእስራኤል ማኅበር ተናገር” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ አሮንን፦ “እግዚአብሔር በእርሱ ላይ ማጒረምረማችሁን ስለ ሰማ፥ መላው የእስራኤል ማኅበር መጥታችሁ በእግዚአብሔር ፊት ቁሙ ብለህ ንገራቸው” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንኣሮን “ንዅሉ ህዝቢ እስራኤል፥ ‘እግዚኣብሄር ምጕርምራምኩም ሰሚዑ እዩ እሞ፥ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅረቡ’ በሎም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኣሮን፡ ንኹሉ ኣኼባ ደቂ እስራኤል፡ ምጉርምራምኩም ሰሚዑ እዩ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅረቡ በሎም በሎ። |