Exodus 16:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ እንሆ፡ ካብ ሰማይ እንጌራ ከዘንብለልኩም እየ፡ በሎ። እቶም ህዝቢ ድማ ብሕገይ ይመላለሱ ድዮም ኣይመላለሱን ምእንቲ ክፍትኖም፡ መዓልታዊ ወጺኦም ዝተወሰነ መጠን ክእክቡ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን፥ “በሕጌ ይሄዱ ወይም አይ​ሄዱ እንደ ሆነ እኔ እን​ድ​ፈ​ት​ና​ቸው፥ እነሆ፥ ከሰ​ማይ እን​ጀ​ራን አዘ​ን​ብ​ላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ሕዝ​ቡም ወጥ​ተው ለዕ​ለት ለዕ​ለት የሚ​በ​ቃ​ቸ​ውን ይሰ​ብ​ስቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። በሕጌ ይሄዱ ወይም አይሄዱ እንደሆነ እኔ እንድፈትናቸው፥ እነሆ ከሰማይ እንጀራን አዘንብላችኋለሁ፤ ሕዝቡም ወጥተው ለዕለት ለዕለት የሚበቃቸውን ይልቀሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እነሆ ከሰማይ እንጀራን ላዘንብላችሁ ነው፤ ሕዝቡም ወጥተው ለቀኑ የሚበቃቸውን በቀኑ ይልቀሙ በሕጌ ይሄዱ ወይም አይሄዱ እንደሆነ እፈትናቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ታን ህንተንቶ ሳሉዋፐ ኡክ ቡክሳና፤ አሳይ ኡባ ጋላስካ ከሲደ፥ ሀቼ ሀቼዉ ግድያዋ ጻላላ ማጻናዉ ኮሼ። አሳይ ታ አዛዙዋ ካልንቶ ካለነንቶ ታን ኡንቱንታ ሄዋን ፓጫና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Taani hinttenttoo saluwaappe ukitsaa bukissana; Asay ubbaa gallassikka kesiide, hachche hachchew gidiyaawaa s'alalaa mas'anaw koshshee. Asay ta azazuwaa kaalintto kaalenentto taani unttuntta hewaan paac'c'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAY Muses, «Tani inttes saloppe miza kath bukisana; asay ubba gallassika kezidi hachchis hachchis gidanaaz xalala maxana koshshees. Asay ta azazo kaallizaakkonne kaallonttaako tani istta hessan paacca xeellana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳይ ሙሴስ፥ «ታኒ ኢንቴስ ሳሎፔ ሚዛ ካ ቡኪሳና፤ ኣሳይ ኡባ ጋላሲካ ኬዚዲ ሃቺስ ሃቺስ ጊዳናዝ ጻላላ ማጻና ኮሼስ። ኣሳይ ታ ኣዛዞ ካሊዛኮኔ ካሎንታኮ ታኒ ኢስታ ሄሳን ፓጫ ጼላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ታኒ ህንተዉ ሳሎፐ ካ ቡክሳና። አሳይ ጋላስ ጋላስ ከይድ፥ ሀችስ ግድያባ ማፃናዉ ኮሼስ። አሳይ ታው ኪተትያኮነ ኪተቶናኮ ታኒ ኤንታ ሄሳን ፓጫና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Taani hintew salope kathi buksana. Asay gallas gallas keyidi, hachis gidiyaba maxanaw koshshees. Asay taw kiitetiyakonne kiitetonaako taani enta hessan paacana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አለው፤ “ከሰማይ እንጀራ አዘንብላችኋለሁ። ሕዝቡም በየቀኑ እየወጡ ለዕለት የሚበቃቸውን ይሰበስቡ፤ በዚህም ትእዛዞቼን ይጠብቁ እንደ ሆነ እፈትናቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እነሆ፥ እኔ ለሁላችሁም የሚበቃ ምግብ ከሰማይ ላዘንብላችሁ ነው፤ ሕዝቡ በየዕለቱ ወጥተው ለዚያው ቀን የሚበቃቸውን ምግብ ይሰብስቡ፤ በዚህ ዐይነት እኔ የምሰጣቸውን መመሪያ ይጠብቁ እንደ ሆነ እፈትናቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ “እንሆ፥ ኣነ ኻብ ሰማይ እንጀራ ኸዝንመልኩም እየ። እቶም ህዝቢ ብትእዛዘይ ዝኸዱ እንተ ኾይኖምን እንተ ዘይኮይኖምን ምእንቲ ኽፍትኖምስ እናወፁ በብመዓልቱ ነታ ዕለት ዝኣክል ይኣክቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ በሎ፡ እንሆ፡ ኣነ ኻብ ሰማይ እንጌራ ኽዝንመልኩም እየ። እቶም ህዝቢ ብሕገይ ዚኸዱ እንተ ኾኑ፡ ወይስ እንተ ዘይኮኑ፡ ምእንቲ ኽፍትኖምሲ እናወጹ ነንመዓልቱ ዜድሊ ይእረዩ።