Exodus 16:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣሮን በሎ፡ ድስቲ ወሲድካ ሓደ ኦውንስ ማና ኣእቲኻ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቐምጦ ንወለዶታትካ ክዕቀብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አሮንን፥ “አንድ የወርቅ መሶብ ወስደህ ጎሞር ሙሉ መና አግባበት፤ ለልጅ ልጃችሁም ይጠበቅ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት አኑረው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንን። አንድ ማድጋ ወስደህ ጎሞር ሙሉ መና አግባበት፥ ለልጅ ልጃችሁም ይጠበቅ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት አኑረው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም አሮንን አለው፦ “አንድ ማድጋ ወስደህ ዖሜር ሙሉ መና አኑርበት፥ በትውልዳችሁም ተጠበቆ እንዲኖር በጌታ ፊት አስቀምጠው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሮና፥ “እት ጻሩዋ አካደ ላኡ ሊትሮ ኩመን ማና አን ቆላ፤ ያታደ ያና የለታዉ ምንጀታና ማላ፥ መና ጎዳ ስንን ዎ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aaroona, «itti s'aaruwaa akkaade laa"u liitiro kumentsaa mannaa an k'ola; yaataade yaana yeletaw minjjettana mala, Med'inaa Godaa sintsan wotsa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Musey Aaroone, «Issi xaaro ekkada issi kilonne bagga gidiza manna izan qola; histtada yaana yeletatas minjjana mala GODAA sinththan woththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሙሴይ ኣሮኔ፥ «ኢሲ ጻሮ ኤካዳ ኢሲ ኪሎኔ ባጋ ጊዲዛ ማና ኢዛን ቆላ፤ ሂስታዳ ያና ዬሌታታስ ሚንጃና ማላ ጎዳ ሲንን ዎ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሮናኮ፥ “ናምኡ ክሎ ግራመ ማና ኤካዳ ፃሮን ቆላዳ ያና የለተስ ጎዳይ ጎይነትያ በሳን ዎ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaronako, “Nam7u kilo giraame manna ekada xaaron qolada yaana yeletethaas Goday goyinnetiya bessan wotha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሙሴ አሮንን፣ “አንድ ማሰሮ ወስደህ አንድ ጎሞር መና አስቀምጥበት፤ ለሚመጡት ትውልዶች እንዲቈይም እግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አስቀምጠው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም አሮንን “አንድ የሸክላ ዕቃ ወስደህ አንድ ኪሎ ተኩል በሚይዝ መስፈሪያ መና አኑርበት፤ ለመጪውም ትውልድ በእግዚአብሔር ፊት ተጠብቆ እንዲኖር አድርግ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንኣሮን “ኣቕሓ ኣምፂእኻ ሓደ ጎመር መና ውሰድ፤ ንውሉድ ወለዶ ኽዕቈር ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንብሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኣሮን ኣቕሓ ኣምጻእካ ናብኡ ሓደ ጎመር ምሉእ ማና ኣእቱ፡ ንውሉድ ውለዶኹም ኪዕቑር ከኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንብሮ በሎ። |