Exodus 16:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንኣሮን በሎ፡ ድስቲ ወሲድካ ሓደ ኦውንስ ማና ኣእቲኻ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቐምጦ ንወለዶታትካ ክዕቀብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም አሮ​ንን፥ “አንድ የወ​ርቅ መሶብ ወስ​ደህ ጎሞር ሙሉ መና አግ​ባ​በት፤ ለልጅ ልጃ​ች​ሁም ይጠ​በቅ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አኑ​ረው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም አሮንን። አንድ ማድጋ ወስደህ ጎሞር ሙሉ መና አግባበት፥ ለልጅ ልጃችሁም ይጠበቅ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት አኑረው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም አሮንን አለው፦ “አንድ ማድጋ ወስደህ ዖሜር ሙሉ መና አኑርበት፥ በትውልዳችሁም ተጠበቆ እንዲኖር በጌታ ፊት አስቀምጠው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ አሮና፥ “እት ጻሩዋ አካደ ላኡ ሊትሮ ኩመን ማና አን ቆላ፤ ያታደ ያና የለታዉ ምንጀታና ማላ፥ መና ጎዳ ስንን ዎ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Aaroona, «itti s'aaruwaa akkaade laa"u liitiro kumentsaa mannaa an k'ola; yaataade yaana yeletaw minjjettana mala, Med'inaa Godaa sintsan wotsa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Musey Aaroone, «Issi xaaro ekkada issi kilonne bagga gidiza manna izan qola; histtada yaana yeletatas minjjana mala GODAA sinththan woththa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሙሴይ ኣሮኔ፥ «ኢሲ ጻሮ ኤካዳ ኢሲ ኪሎኔ ባጋ ጊዲዛ ማና ኢዛን ቆላ፤ ሂስታዳ ያና ዬሌታታስ ሚንጃና ማላ ጎዳ ሲንን ዎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ አሮናኮ፥ “ናምኡ ክሎ ግራመ ማና ኤካዳ ፃሮን ቆላዳ ያና የለተስ ጎዳይ ጎይነትያ በሳን ዎ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Aaronako, “Nam7u kilo giraame manna ekada xaaron qolada yaana yeletethaas Goday goyinnetiya bessan wotha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሙሴ አሮንን፣ “አንድ ማሰሮ ወስደህ አንድ ጎሞር መና አስቀምጥበት፤ ለሚመጡት ትውልዶች እንዲቈይም እግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አስቀምጠው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም አሮንን “አንድ የሸክላ ዕቃ ወስደህ አንድ ኪሎ ተኩል በሚይዝ መስፈሪያ መና አኑርበት፤ ለመጪውም ትውልድ በእግዚአብሔር ፊት ተጠብቆ እንዲኖር አድርግ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንኣሮን “ኣቕሓ ኣምፂእኻ ሓደ ጎመር መና ውሰድ፤ ንውሉድ ወለዶ ኽዕቈር ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንብሮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንኣሮን ኣቕሓ ኣምጻእካ ናብኡ ሓደ ጎመር ምሉእ ማና ኣእቱ፡ ንውሉድ ውለዶኹም ኪዕቑር ከኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንብሮ በሎ።