Exodus 16:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ትእዛዛተይን ሕግታተይን ምሕላው ክሳዕ መዓስ ኢኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “ትእዛዞችንና ሕጎችን ለመስማት እስከ መቼ እንቢ ትላላችሁ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ትእዛዞቼንና ሕጎቼን ለመጠበቅ እስከ መቼ እንቢ ትላላችሁ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን አለው፦ “ትእዛዞቼንና ሕጎቼን ለመጠበቅ እምቢ የምትሉት እስከ መቼ ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ታ አዛዛቱዋነ ታ ህግያ ናግያዋ አዉደ ጋካናዉ እጺቴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Ta azazatuwaanne ta higgiyaa naagiyaawaa awude gakkanaw is's'iitee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Intte ta azazotanne ta wogata naagoza ayde gakkanaas ixxanee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኢንቴ ታ ኣዛዞታኔ ታ ዎጋታ ናጎዛ ኣይዴ ጋካናስ ኢጻኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ታ ኪታነ ታ ህግያ ህንተ ናጎና እፀይ አዉደ ጋካናሴ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Goday Museko, “Ta kiitaanne ta higgiya hinte naagonna ixey awude gakanaasee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አለው፤ “ትእዛዞቼንና መመሪያዎቼን ለመፈጸም እስከ መቼ እንቢ ትላላችሁ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እናንተ ትእዛዞቼንና መመሪያዎቼን መፈጸም እምቢ የምትሉት እስከ መቼ ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ክሳዕ መኣዝ ኢኹም ትእዛዛተይን ሕግጋተይን ምሕላው እትኣብዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ክሳዕ መኣዝ ኢኹም ትእዛዛተይ ሓጋጋተይን ምሕላው እትኣብዩ፡ |