Exodus 16:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንግሆ ንግሆ ድማ ነፍሲ ወከፎም ከከም ኣመጋግባኦም ይእክብዎ ነበሩ። ጸሓይ ምስ ሞቐት ድማ ቀለጠት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውም ሁሉ ለየራሱ ጥዋት ጥዋት ሰበሰበ፤ ፀሐይም በተኰሰ ጊዜ ቀለጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም ሁሉ ዕለት ዕለት የሚበላውን ያህል በጥዋት ለቀመ፤ ፀሐይም በተኰሰ ጊዜ ቀለጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጥዋት ጥዋት እያንዳንዱ የሚበላውን ያህል ሰበሰበ፤ ፀሐይም በሞቀ ጊዜ ቀለጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንታ ዎንታ አሳይ ኡባይ ባረዉ ኮሽያዋ ሺሼዳ፤ አዋይ ሆእያ ዎደ ሳኣን አቴዳዌ ሲል አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wontta wontta Asay ubbay barew koshshiyaawaa shiishsheedda; away ho"iyaa wode sa'aan atteeddawe siili aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maalado maalado asay wuri baas koshshizayssa lagge shiishshides; arshey michchiza wode biittan attidayssi maayides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማላዶ ማላዶ ኣሳይ ዉሪ ባስ ኮሺዛይሳ ላጌ ሺሺዴስ፤ ኣርሼይ ሚቺዛ ዎዴ ቢታን ኣቲዳይሲ ማዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንታ ዎንታ አሳ ኡባይ ባንታዉ ኮሸይሳ መላ ሺሼስ። አዋይ ምችያ ዎደ ሳአን አትዳይስ ትልኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wonta wonta asa ubbay bantaw koshsheysa mela shiishees. Away michiya wode sa7an attidaysi til7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየማለዳው እያንዳንዱ የሚያስፈልገውን ያህል ሰበሰበ፤ ፀሓዩ እየበረታ በሄደም ጊዜ ቀለጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየማለዳው እያንዳንዱ የሚበቃውን ያኽል ይሰበስብ ነበር፤ ፀሐይ ከሞቀ በኋላ ግን በመሬት ላይ የቀረው ሁሉ ይቀልጥ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍ ንግሆ ንግሆ ኻብኡ ዝኣኽሎ ይእክብ ነበረ። ሙቐት ፀሓይ እናበርትዐ ምስ ከደ ግና እቲ ዝተረፈ ይመክኽ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ወከፍ ንግሆ ንግሆ ኻብኡ መጠን ብልዑ ዚኣክል ይእክብ ነበረ። ጸሓይ ምስ ሞቐት ግና መኸኸ። |