Exodus 16:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንግሆ ንግሆ ድማ ነፍሲ ወከፎም ከከም ኣመጋግባኦም ይእክብዎ ነበሩ። ጸሓይ ምስ ሞቐት ድማ ቀለጠት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰውም ሁሉ ለየ​ራሱ ጥዋት ጥዋት ሰበ​ሰበ፤ ፀሐ​ይም በተ​ኰሰ ጊዜ ቀለጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም ሁሉ ዕለት ዕለት የሚበላውን ያህል በጥዋት ለቀመ፤ ፀሐይም በተኰሰ ጊዜ ቀለጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጥዋት ጥዋት እያንዳንዱ የሚበላውን ያህል ሰበሰበ፤ ፀሐይም በሞቀ ጊዜ ቀለጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንታ ዎንታ አሳይ ኡባይ ባረዉ ኮሽያዋ ሺሼዳ፤ አዋይ ሆእያ ዎደ ሳኣን አቴዳዌ ሲል አጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wontta wontta Asay ubbay barew koshshiyaawaa shiishsheedda; away ho"iyaa wode sa'aan atteeddawe siili aggeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maalado maalado asay wuri baas koshshizayssa lagge shiishshides; arshey michchiza wode biittan attidayssi maayides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማላዶ ማላዶ ኣሳይ ዉሪ ባስ ኮሺዛይሳ ላጌ ሺሺዴስ፤ ኣርሼይ ሚቺዛ ዎዴ ቢታን ኣቲዳይሲ ማዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንታ ዎንታ አሳ ኡባይ ባንታዉ ኮሸይሳ መላ ሺሼስ። አዋይ ምችያ ዎደ ሳአን አትዳይስ ትልኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wonta wonta asa ubbay bantaw koshsheysa mela shiishees. Away michiya wode sa7an attidaysi til7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በየማለዳው እያንዳንዱ የሚያስፈልገውን ያህል ሰበሰበ፤ ፀሓዩ እየበረታ በሄደም ጊዜ ቀለጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በየማለዳው እያንዳንዱ የሚበቃውን ያኽል ይሰበስብ ነበር፤ ፀሐይ ከሞቀ በኋላ ግን በመሬት ላይ የቀረው ሁሉ ይቀልጥ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍ ንግሆ ንግሆ ኻብኡ ዝኣኽሎ ይእክብ ነበረ። ሙቐት ፀሓይ እናበርትዐ ምስ ከደ ግና እቲ ዝተረፈ ይመክኽ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ወከፍ ንግሆ ንግሆ ኻብኡ መጠን ብልዑ ዚኣክል ይእክብ ነበረ። ጸሓይ ምስ ሞቐት ግና መኸኸ።