Exodus 16:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብጎመር ምስ ለክዕዎ፡ እቲ ብዙሕ ዝእከብ ዋላ ሓንቲ ኣይተረፈን፡ እቲ ሒደት ዝኣከበ ድማ ኣይጐደሎን። ነፍሲ ወከፎም ከከም ኣመጋግባኦም ኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጎሞርም በሰፈሩት ጊዜ እጅግ ለሰበሰበ አልተረፈውም፤ ጥቂትም ለሰበሰበ አልጐደለበትም፤ ሁሉም እያንዳንዱ ሰው ለየቤቱ ሰበሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጎሞርም በሰፈሩት ጊዜ እጅግ ለለቀመ አልተረፈውም ጥቂትም ለለቀመ አልጐደለበትም፤ ሁሉ እያንዳንዱ የሚበላውን ያህል ለቀመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዖሜርም በሰፈሩት ጊዜ ብዙ የሰበሰበው አልተረፈውም ጥቂት የሰበሰበውም አላነሰውም፤ የሰበሰቡት እያንዳንዱ የሚበላውን ያህል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጻሳን ማኬዳ ዎደ፥ ዳርሲደ ሺሼዳዎ ፓላህቤና፤ ላፋ ሺሼዳዎ ፓጭቤና፤ ኡባይካ ሁጲያን ሁጲያን ባረዉ ምያዋ ኬሻ ሺሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu s'aasan makkeedda wode, darissiide shiishsheeddawoo palahibeenna; laafa shiishsheeddawoo pac'c'ibeenna; ubbaykka huup'iyaan huup'iyaan barew miyaawaa keeshshaa shiishsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shiishshidi istti makkiin darssidi shiishshidayssas palahibeenna; guuth shiishshidayssaska paccibeenna; wurikka issoy issoy baas gidiza mala shiishshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሺሺዲ ኢስቲ ማኪን ዳርሲዲ ሺሺዳይሳስ ፓላሂቤና፤ ጉ ሺሺዳይሳስካ ፓጪቤና፤ ዉሪካ ኢሶይ ኢሶይ ባስ ጊዲዛ ማላ ሺሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሺሽድ ልትሮን ማክያ ዎደ ዳርስ ሺሽዳይሳስ ፓላህቤና፤ ጉ ሺሽዳይሳስካ ፓጭቤና። እሶይ እሶይ ባዉ ኮሸይሳ መላ ሺሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti shiishidi litiron makiya wode darsi shiishidaysas palahibeenna; guuthu shiishidaysaska pacibeenna. Issoy issoy baw koshsheysa mela shiishis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰበሰቡትን በጎሞር በሰፈሩ ጊዜ ብዙ የሰበሰበው አልተረፈውም፤ ጥቂት የሰበሰበውም አልጐደለበትም፤ እያንዳንዱ የሰበሰበው የሚያስፈልገውን ያህል ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰፈሩትም ጊዜ ብዙ የሰበሰበው አልተረፈውም፤ ጥቂትም የሰበሰበ አላነሰበትም፤ እያንዳንዱ የሰበሰበው ልክ የሚበቃውን ያኽል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብምሸ ሰፈርዎ፤ ነፍሲ ወከፍ እቲ ዝኣኽሎ ደኣ ኣከበ እምበር፥ እቲ ብዙሕ ዝኣከበ ኣየትረፈን፤ እቲ ውሑድ ዝኣከበ ኸዓ ኣየጕደለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ፡ ሓደ እኳ ኻብኡ ገለ ኽሳዕ ንብጽሒቱ ኣየትርፍ በሎም። |