Exodus 16:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ነዚ ምስ ረኣይዎ፡ ንሓድሕዶም፡ እዚ ማና እዩ፡ እንታይ ምዃኑ ስለ ዘይፈለጡ፡ ተዛረቡ። ሽዑ ሙሴ ከምዚ በሎም፦ እዚ እግዚኣብሄር ክትበልዕዎ ዝሃበኩም እንጌራ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች በአዩት ጊዜ እርስ በርሳቸው፥ “ይህ ምንድን ነው?” ተባባሉ። ያ ምን እንደሆነ አላወቁምና። ሙሴም አላቸው፥ “ትበሉ ዘንድ እግዚአብሔር የሰጣችሁ እንጀራ ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ባዩት ጊዜ ያ ምን እንደ ሆነ አላወቁምና እርስ በእርሳቸው። ይህ ምንድር ነው? ተባባሉ። ሙሴም። ትበሉት ዘንድ እግዚአብሔር የሰጣችሁ እንጀራ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ባዩት ጊዜ ያ ምን እንደሆነ አላወቁምና ሁሉም ሰው ወንድሙን፦ “ይህ ምንድነው?” በማለት ተጠያየቁ። ሙሴም፦ “እንድትበሉት ጌታ የሰጣችሁ ምግብ ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤለቱ ሄዋ በኤዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ እቱ እቱዋ፥ “ሀዌ አዬ?” ያጌድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ እ አየንቶ ኤርበይክኖ። ያትና ሙሴ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቶ ማናዉ መና ጎዳይ እሜዳ ኡክይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeletuu hewaa be'eedda wode, unttunttu ittuu ittuwaa, «Hawe ayee?» yaageeddino. Ayaw gooppe, unttunttu I ayentto eribeykkino. Yaatina Muse unttuntta, «Hinttenttoo maanaw Med'inaa Goday immeedda ukitsay hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay hessa be7idi ba garsan issoy issaa, «Hayssi aazee?» gida. Ays giikko istti izi aazakko eribeettenna. Histtiin Musey isttas, «Inttes maanaas GODAY immida kaththi hayssako. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄሳ ቤኢዲ ባ ጋርሳን ኢሶይ ኢሳ፥ «ሃይሲ ኣዜ?» ጊዳ። ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ኢዚ ኣዛኮ ኤሪቤቴና። ሂስቲን ሙሴይ ኢስታስ፥ «ኢንቴስ ማናስ ጎዳይ ኢሚዳ ካ ሃይሳኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለት ሄሳ በእዳ ዎደ እያ ኤሮና ግሾ፥ እሶይ እሱዋኮ፥ “ሀይስ አይቤ?” ያግዶሶና። ያትን ሙሰይ ኤንታኮ፥ “ህንተ ማና መላ ጎዳይ እምዳ ካይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeleti hessa be7ida wode iya eronna gisho, issoy issuwako, “Haysi aybee?” yaagidosona. Yaatin Musey entako, “Hinte maana mela Goday immida kathay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያንም ይህን ባዩ ጊዜ ምን እንደ ሆነ ባለማወቃቸው እርስ በርሳቸው፣ “ይህ ነገር ምንድን ነው?” ተባባሉ። ሙሴም፣ “ይህ ትበሉት ዘንድ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሰጣችሁ እንጀራ ነው አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ባዩት ጊዜ ምን እንደ ሆነ ባለማወቃቸው “ይህ ነገር ምንድን ነው?” በማለት እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ። ሙሴም እንዲህ አላቸው፦ “ይህ እንድትበሉት እግዚአብሔር የሰጣችሁ እንጀራ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ድማ ነዙይ ምስ ረአዩ፥ እንታይ ምዃኑ ስለ ዘይፈለጡ፥ “እዙይ እንታይ እዩ?” ኢሎም ንስንሳቶም ተጠያየቑ። ሙሴ ኸዓ “እዙይ እግዚኣብሄር ክትበልዕዎ ዝሃበኩም እንጀራ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ድማ እዚ ምስ ረኣዩ፡ እንታይ ምዃኑ ኣይፈለጡን ኣሞ፡ እዚ እንታይ ኣዩ፡ ኢሎም ንሓድሕዶም ተሓታተቱ። ሙሴ ኸኣ እዚ እግዚኣብሄር ክትበልዕዎ ዝሀበኩም እንጌራ ኣዩ። |