Exodus 16:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮን ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል እናተዛረበ ከሎ፡ ናብ በረኻ ገጾም ጠመቱ፡ እንሆ ድማ ክብሪ እግዚኣብሄር ኣብቲ ደበና ተራእየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሮ​ንም ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ማኅ​በር ሁሉ በተ​ና​ገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታ​ቸ​ውን አቀኑ፤ እነ​ሆም፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር በደ​መ​ናው ታየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ አሮን ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በተናገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታቸውን አቀኑ፤ እነሆም የእግዚአብሔር ክብር በደመናው ታየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ አሮን ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በተናገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታቸውን አዞሩ፤ እነሆም የጌታ ክብር በደመናው ታየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሮነ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ኦድያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ መላ ቢታኮ ስሚደ ጼሌድኖ፤ ሄዋን መና ጎዳ ቦንቹ ሻርያ ግዶን ቆንጭያዋ በኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aaroone Israa'eeliyaa asaa ubbaw odiyaa wode, unttunttu mela biittaakko simmiide s'eelleeddino; hewaan Med'inaa Godaa bonchchuu shaariyaa giddon k'onc'c'iyaawaa be'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aarooney Isra7eele asaa maabara ubbaas yootida mala asay bazzo simmi xeellishin heen GODAA bonchchoy shaarara qonccidayssa be7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሮኔይ ኢስራኤሌ ኣሳ ማባራ ኡባስ ዮቲዳ ማላ ኣሳይ ባዞ ሲሚ ጼሊሺን ሄን ጎዳ ቦንቾይ ሻራራ ቆንጪዳይሳ ቤኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮን እስራኤለ አሳ ኡባስ ኦድዳ ዎደ ኤንቲ መላ ቢታ ስሚድ፥ ሻራ ግዶራ ቆንጭዳ ጎዳ ቦንቹዋ በእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroni Isra7eele asaa ubbaas odida wode enti mela biitta simmidi, shaara giddora qoncida Godaa bonchuwa be7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሮንም ለመላው የእስራኤል ማኅበር ሲናገር ሳለ ወደ ምድረ በዳው ተመለከቱ፤ በዚያም የእግዚአብሔር (ያህዌ) ክብር በደመናው ላይ ተገልጦ ይታይ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮንም ለመላው ማኅበር በተናገረ ጊዜ ፊታቸውን ወደ በረሓው አዞሩ፤ የእግዚአብሔርም ክብር በደመና ተገለጠ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሮን ከዓ ንዅሉ ማሕበር እስራኤል ምስ ተዛረበ፥ ንሳቶም ገፆም ናብ ምድረ በዳ ኣቢሎም ጠመቱ፤ እንሆ ድማ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ኣብ ደመና ተርኣየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸኣ፡ ኣሮን ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ምስ ተዛረበ፡ ንሳቶም ንበረኻ ገጾም ጠመቱ፡ እንሆ ኸኣ፡ ክብሪ እግዚኣብሄር ብደበና ተራእየ።