Exodus 16:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል እናተዛረበ ከሎ፡ ናብ በረኻ ገጾም ጠመቱ፡ እንሆ ድማ ክብሪ እግዚኣብሄር ኣብቲ ደበና ተራእየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንም ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በተናገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታቸውን አቀኑ፤ እነሆም፥ የእግዚአብሔር ክብር በደመናው ታየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ አሮን ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በተናገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታቸውን አቀኑ፤ እነሆም የእግዚአብሔር ክብር በደመናው ታየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ አሮን ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በተናገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታቸውን አዞሩ፤ እነሆም የጌታ ክብር በደመናው ታየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮነ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ኦድያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ መላ ቢታኮ ስሚደ ጼሌድኖ፤ ሄዋን መና ጎዳ ቦንቹ ሻርያ ግዶን ቆንጭያዋ በኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroone Israa'eeliyaa asaa ubbaw odiyaa wode, unttunttu mela biittaakko simmiide s'eelleeddino; hewaan Med'inaa Godaa bonchchuu shaariyaa giddon k'onc'c'iyaawaa be'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooney Isra7eele asaa maabara ubbaas yootida mala asay bazzo simmi xeellishin heen GODAA bonchchoy shaarara qonccidayssa be7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይ ኢስራኤሌ ኣሳ ማባራ ኡባስ ዮቲዳ ማላ ኣሳይ ባዞ ሲሚ ጼሊሺን ሄን ጎዳ ቦንቾይ ሻራራ ቆንጪዳይሳ ቤኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን እስራኤለ አሳ ኡባስ ኦድዳ ዎደ ኤንቲ መላ ቢታ ስሚድ፥ ሻራ ግዶራ ቆንጭዳ ጎዳ ቦንቹዋ በእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni Isra7eele asaa ubbaas odida wode enti mela biitta simmidi, shaara giddora qoncida Godaa bonchuwa be7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንም ለመላው የእስራኤል ማኅበር ሲናገር ሳለ ወደ ምድረ በዳው ተመለከቱ፤ በዚያም የእግዚአብሔር (ያህዌ) ክብር በደመናው ላይ ተገልጦ ይታይ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮንም ለመላው ማኅበር በተናገረ ጊዜ ፊታቸውን ወደ በረሓው አዞሩ፤ የእግዚአብሔርም ክብር በደመና ተገለጠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮን ከዓ ንዅሉ ማሕበር እስራኤል ምስ ተዛረበ፥ ንሳቶም ገፆም ናብ ምድረ በዳ ኣቢሎም ጠመቱ፤ እንሆ ድማ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ኣብ ደመና ተርኣየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸኣ፡ ኣሮን ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ምስ ተዛረበ፡ ንሳቶም ንበረኻ ገጾም ጠመቱ፡ እንሆ ኸኣ፡ ክብሪ እግዚኣብሄር ብደበና ተራእየ። |