Exodus 15:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኤሊም ድማ በጽሑ፣ ኣብኡ ድማ ዓሰርተው ክልተ ዒላን ስሳ ኣእዋም ስየ ነበሮ። ኣብኡ ድማ ኣብ ጥቓ ማይ ሰፈሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ወደ ኤሎም መጡ፤ በዚያም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮችና ሰባ የዘንባባ ዛፎች ነበሩባት፤ በዚያም በውኃው አጠገብ ሰፈሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ወደ ኤሊም መጡ፥ በዚያም አሥራ ሁለት የውኃ ምንጮችና ሰባ የዘንባባ ዛፎች ነበሩባት፤ በዚያም በውኃው አጠገብ ሰፈሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ወደ ኤሊም መጡ፥ በዚያም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ነበሩ፤ በዚያም በውኃው አጠገብ ሰፈሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ኡንቱንቱ ኤላማ ጋድያ ዬድኖ፤ ያን ታማነ ላኡ ሃ ፑልቶቱነ ላፑን ታሙ ዛምባ ምቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ያን ሃ ዶናን ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe unttunttu Eliima giya gadiyaa yeeddino; yaan tammanne laa"u haatsaa pulttotuunne laappun tammu zambbaa mitsatuu de'iino. Unttunttu yaan haatsaa doonaan utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe istti tammanne nam7u haaththa pulttotinne laappun tammu zamba miththati dizaso Eelaame yiidi heen haaththa doonan uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ኢስቲ ታማኔ ናምኡ ሃ ፑልቶቲኔ ላፑን ታሙ ዛምባ ሚቲ ዲዛሶ ኤላሜ ዪዲ ሄን ሃ ዶናን ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ኤንቲ ኤልማ ብዶሶና። ያን ታማነ ናምኡ ሃ ፑልቶትነ ላፑን ታሙ ዛምባ ምት ደኦሶና። ኤንቲ ያን ሃ ዶናን ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, enti Elima bidosona. Yan tammanne nam7u haatha pultotinne laapun tammu zamba mithati de7oosona. Enti yan haatha doonan uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዐሥራ ሁለት ምንጮችና ሰባ የዘንባባ ዛፎች ወዳሉበት ወደ ኤሊም መጡ፤ እነርሱም በውሃው አጠገብ በዚያ ሰፈሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ወደ ኤሊም መጡ፤ በዚያም ስፍራ ዐሥራ ሁለት የውሃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ነበሩ፤ ሕዝቡም በዚያ ከውሃው አጠገብ ሰፈሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሊም ናብ እትብሃል ቦታ ድማ በፅሑ፤ ኣብኡ ዓሰርተ ኽልተ ዓይኒ ማይን ሰብዓ ኦም ተምርን ነበረ። ኣብኡ ኸዓ ኣብ ጥቓ ማይ ሰፈሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ኤሊም ድማ ወጹ፡ ኣብኣ ዓሰርተው ክልተ ዓይኒ ማይን ሰብዓ ኦም ተምርን ነበረ። ኣብኣ ኸኣ ኣብ ጥቓ ማይ ሰፈሩ። |