Exodus 15:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኤሊም ድማ በጽሑ፣ ኣብኡ ድማ ዓሰርተው ክልተ ዒላን ስሳ ኣእዋም ስየ ነበሮ። ኣብኡ ድማ ኣብ ጥቓ ማይ ሰፈሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ወደ ኤሎም መጡ፤ በዚ​ያም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምን​ጮ​ችና ሰባ የዘ​ን​ባባ ዛፎች ነበ​ሩ​ባት፤ በዚ​ያም በው​ኃው አጠ​ገብ ሰፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ወደ ኤሊም መጡ፥ በዚያም አሥራ ሁለት የውኃ ምንጮችና ሰባ የዘንባባ ዛፎች ነበሩባት፤ በዚያም በውኃው አጠገብ ሰፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ወደ ኤሊም መጡ፥ በዚያም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ነበሩ፤ በዚያም በውኃው አጠገብ ሰፈሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ኡንቱንቱ ኤላማ ጋድያ ዬድኖ፤ ያን ታማነ ላኡ ሃ ፑልቶቱነ ላፑን ታሙ ዛምባ ምቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ያን ሃ ዶናን ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe unttunttu Eliima giya gadiyaa yeeddino; yaan tammanne laa"u haatsaa pulttotuunne laappun tammu zambbaa mitsatuu de'iino. Unttunttu yaan haatsaa doonaan utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe istti tammanne nam7u haaththa pulttotinne laappun tammu zamba miththati dizaso Eelaame yiidi heen haaththa doonan uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ኢስቲ ታማኔ ናምኡ ሃ ፑልቶቲኔ ላፑን ታሙ ዛምባ ሚቲ ዲዛሶ ኤላሜ ዪዲ ሄን ሃ ዶናን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ ኤንቲ ኤልማ ብዶሶና። ያን ታማነ ናምኡ ሃ ፑልቶትነ ላፑን ታሙ ዛምባ ምት ደኦሶና። ኤንቲ ያን ሃ ዶናን ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, enti Elima bidosona. Yan tammanne nam7u haatha pultotinne laapun tammu zamba mithati de7oosona. Enti yan haatha doonan uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዐሥራ ሁለት ምንጮችና ሰባ የዘንባባ ዛፎች ወዳሉበት ወደ ኤሊም መጡ፤ እነርሱም በውሃው አጠገብ በዚያ ሰፈሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ወደ ኤሊም መጡ፤ በዚያም ስፍራ ዐሥራ ሁለት የውሃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ነበሩ፤ ሕዝቡም በዚያ ከውሃው አጠገብ ሰፈሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤሊም ናብ እትብሃል ቦታ ድማ በፅሑ፤ ኣብኡ ዓሰርተ ኽልተ ዓይኒ ማይን ሰብዓ ኦም ተምርን ነበረ። ኣብኡ ኸዓ ኣብ ጥቓ ማይ ሰፈሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ኤሊም ድማ ወጹ፡ ኣብኣ ዓሰርተው ክልተ ዓይኒ ማይን ሰብዓ ኦም ተምርን ነበረ። ኣብኣ ኸኣ ኣብ ጥቓ ማይ ሰፈሩ።