Exodus 15:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ድማ ጸውዐ። እግዚኣብሄር ድማ ናብ ማይ ዝደርበየት ገረብ ኣርኣዮ፡ እቲ ማያት ድማ ጥዑም ኰነ፤ ኣብኡ ድማ ሕግን ኣዋጅን ገበረሎም፡ ኣብኡ ድማ ፈተኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኸ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዕን​ጨ​ትን አሳ​የው፤ በው​ኃ​ውም ላይ ጣለው፤ ውኃ​ውም ጣፈጠ። በዚ​ያም ሥር​ዐ​ት​ንና ፍር​ድን አደ​ረ​ገ​ላ​ቸው፤ በዚ​ያም ፈተ​ና​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ እግዚአብሔርም እንጨትን አሳየው፥ በውኃውም ላይ ጣለው፥ ውኃውም ጣፈጠ። በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ወደ ጌታ ጮኸ፤ ጌታም ዛፍ አሳየው፥ በውኃውም ላይ ጣለው፥ ውኃውም ጣፋጭ ሆነ። ጌታም በዚያ ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ መና ጎዳዉ ዋሴዳ፤ መና ጎዳይ አ እት ም በሴዳ፤ ሙሴ ሄ ም ሃ ግዶ ኦልና፥ ሃይ ማልኤዳ። መና ጎዳይ ኡንቱንቶ ካለሰትያ ዎጋ እሜዳ፤ ያን ጾሳይ ኡንቱንታ ፓጬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Med'inaa Godaw waasseedda; Med'inaa Goday Aa itti mitsaa besseedda; Muse he mitsaa haatsaa giddo olina, haatsay mal"eedda. Med'inaa Goday unttunttoo kalesetiyaa wogaa immeedda; yaan S'oossay unttuntta paac'c'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey GODAAS waassiin GODAY iza issi mith bessides; Musey he miththaa haaththaan yeggiin haaththay mal7ides. Heen GODAY isttas woganne maara kessidessinne istta paaccides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ጎዳስ ዋሲን ጎዳይ ኢዛ ኢሲ ሚ ቤሲዴስ፤ ሙሴይ ሄ ሚ ሃን ዬጊን ሃይ ማልኢዴስ። ሄን ጎዳይ ኢስታስ ዎጋኔ ማራ ኬሲዴሲኔ ኢስታ ፓጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያንን፥ ሙሰይ ጎዳኮ ዋስስ፤ ጎዳይ እያ እስ ም በስስ። ሙሰይ ሄ ም ሃን የግን ሃይ ማልእስ። ያን ጎዳይ ኤንታዉ ህገ እሚስ፤ ያን ጎዳይ ኤንታ ፓጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaanin, Musey Godaako waassis; Goday iya issi mithi bessis. Musey he mitha haathan yeggin haathay mal7is. Yan Goday entaw higge immis; yan Goday enta paacis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኸ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) አንዲት ዛፍ አሳየው፤ ዕንጨቷንም ወደ ውሃው ጣላት፤ ውሃውም ጣፋጭ ሆነ። በዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሕግና ሥርዐት አበጀላቸው፤ በዚያም ስፍራ ፈተናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም በብርቱ ጩኸት ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም አንድ እንጨት አሳየው፤ እርሱንም ወስዶ በውሃው ላይ በጣለው ጊዜ፥ ውሃው ወደጣፋጭነት ተለወጠ። በዚያ ስፍራ እግዚአብሔር የሚተዳደሩበት ደንብና ሥርዓት ሰጣቸው፤ በዚያም ፈተናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። እግዚኣብሄር ሓንቲ ዕንፀይቲ ኣርኣዮ፤ ንሱ ድማ ናብቲ ማይ ደርበያ፤ እቲ ማይ ከዓ ጠዓመ። ኣብኡ ሕግን ስርዓትን ገበረሎም፤ ኣብኡ ኸዓ ፈተኖም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። እግዚኣብሄር ድማ ሓንቲ ኦም ኣርእዩ፡ ናብቲ ማይ ደርበያ፡ እቲ ማይ ከኣ መቀረ። ኣባኡ ሕግን ስርዓትን ገበረሎም፡ ኣብኡ ኸኣ ፈተኖም