Exodus 15:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ድማ ጸውዐ። እግዚኣብሄር ድማ ናብ ማይ ዝደርበየት ገረብ ኣርኣዮ፡ እቲ ማያት ድማ ጥዑም ኰነ፤ ኣብኡ ድማ ሕግን ኣዋጅን ገበረሎም፡ ኣብኡ ድማ ፈተኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ እግዚአብሔርም ዕንጨትን አሳየው፤ በውኃውም ላይ ጣለው፤ ውኃውም ጣፈጠ። በዚያም ሥርዐትንና ፍርድን አደረገላቸው፤ በዚያም ፈተናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ እግዚአብሔርም እንጨትን አሳየው፥ በውኃውም ላይ ጣለው፥ ውኃውም ጣፈጠ። በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ወደ ጌታ ጮኸ፤ ጌታም ዛፍ አሳየው፥ በውኃውም ላይ ጣለው፥ ውኃውም ጣፋጭ ሆነ። ጌታም በዚያ ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ መና ጎዳዉ ዋሴዳ፤ መና ጎዳይ አ እት ም በሴዳ፤ ሙሴ ሄ ም ሃ ግዶ ኦልና፥ ሃይ ማልኤዳ። መና ጎዳይ ኡንቱንቶ ካለሰትያ ዎጋ እሜዳ፤ ያን ጾሳይ ኡንቱንታ ፓጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Med'inaa Godaw waasseedda; Med'inaa Goday Aa itti mitsaa besseedda; Muse he mitsaa haatsaa giddo olina, haatsay mal"eedda. Med'inaa Goday unttunttoo kalesetiyaa wogaa immeedda; yaan S'oossay unttuntta paac'c'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey GODAAS waassiin GODAY iza issi mith bessides; Musey he miththaa haaththaan yeggiin haaththay mal7ides. Heen GODAY isttas woganne maara kessidessinne istta paaccides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ጎዳስ ዋሲን ጎዳይ ኢዛ ኢሲ ሚ ቤሲዴስ፤ ሙሴይ ሄ ሚ ሃን ዬጊን ሃይ ማልኢዴስ። ሄን ጎዳይ ኢስታስ ዎጋኔ ማራ ኬሲዴሲኔ ኢስታ ፓጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያንን፥ ሙሰይ ጎዳኮ ዋስስ፤ ጎዳይ እያ እስ ም በስስ። ሙሰይ ሄ ም ሃን የግን ሃይ ማልእስ። ያን ጎዳይ ኤንታዉ ህገ እሚስ፤ ያን ጎዳይ ኤንታ ፓጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaanin, Musey Godaako waassis; Goday iya issi mithi bessis. Musey he mitha haathan yeggin haathay mal7is. Yan Goday entaw higge immis; yan Goday enta paacis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኸ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) አንዲት ዛፍ አሳየው፤ ዕንጨቷንም ወደ ውሃው ጣላት፤ ውሃውም ጣፋጭ ሆነ። በዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሕግና ሥርዐት አበጀላቸው፤ በዚያም ስፍራ ፈተናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም በብርቱ ጩኸት ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም አንድ እንጨት አሳየው፤ እርሱንም ወስዶ በውሃው ላይ በጣለው ጊዜ፥ ውሃው ወደጣፋጭነት ተለወጠ። በዚያ ስፍራ እግዚአብሔር የሚተዳደሩበት ደንብና ሥርዓት ሰጣቸው፤ በዚያም ፈተናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። እግዚኣብሄር ሓንቲ ዕንፀይቲ ኣርኣዮ፤ ንሱ ድማ ናብቲ ማይ ደርበያ፤ እቲ ማይ ከዓ ጠዓመ። ኣብኡ ሕግን ስርዓትን ገበረሎም፤ ኣብኡ ኸዓ ፈተኖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ። እግዚኣብሄር ድማ ሓንቲ ኦም ኣርእዩ፡ ናብቲ ማይ ደርበያ፡ እቲ ማይ ከኣ መቀረ። ኣባኡ ሕግን ስርዓትን ገበረሎም፡ ኣብኡ ኸኣ ፈተኖም |