Exodus 15:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚርያም ድማ፡ ንሱ ብኽብሪ ተዓዊቱ እዩ እሞ፡ ንኽብሪ እግዚኣብሄር ዘምሩ። ነቲ ፈረስን ተቐዳዳማይን ናብ ባሕሪ ደርበዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማርያምም አስቀድማ ለእግዚአብሔር እንዘምር አለች፥ “ለእግዚአብሔር እንዘምር በክብር እጅግ ከፍ ከፍ ብሎአልና፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጥሎአልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማርያምም እየዘመረች መለሰችላቸው። በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማርያምም፦ “ለጌታ ዘምሩ በክብር ከፍ ከፍ ብሏልና፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ” እያለች ዘመረችላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማይራማ ኡንቱንቶ የ የጻደ፥ “መና ጎዳይ ሎይ ቁ ቁ ጌዳ ድራዉ፥ አዉ የጽተ። ፓራነ ፓራ ቶጌዳዋ እ አባን ኦሌዳ” ያጋደ የጻዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mayraama unttunttoo yetsaa yes's'aadde, «Med'inaa Goday loytsi d'ok'k'u d'ok'k'u geedda diraw, aw yes's'ite. Paraanne paraa toggeeddaawaa I abbaan oleedda» yaagaadde yes's'aaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maarama isttas mazamureza yexxashe, «GODAY keehi dhoqqu dhoqqu gida gishshas izas yexxite. Paranne para toggidayta izi abban olides» ga yexxadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማራማ ኢስታስ ዬዛ ዬጻሼ፥ «ጎዳይ ኬሂ ቁ ቁ ጊዳ ጊሻስ ኢዛስ ዬጺቴ። ፓራኔ ፓራ ቶጊዳይታ ኢዚ ኣባን ኦሊዴስ» ጋ ዬጻዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማይራማ፥ “እ ባ ግታ ፆኑዋን ቦንቸትዳ ግሾ፥ ፓራነ ፓራ ቶገይሳታ እ አባን የግዳ ግሾ፥ እያዉ ማዝሙርያ የፅተ” ያጋዳ ኤንታዉ የፃሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mayraama, “I ba gita xoonuwan bonchetida gisho, Paranne para toggeyisata I Abban yeggida gisho, Iyaw mazmuriya yexite” yaagada entaw yexasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማርያምም፣ “ፈረሱንና ፈረሰኛውን፣ በባሕር ውስጥ ጥሏል፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘምሩ፤ እጅግ ከፍ ከፍ ብሏልና” እያለች ዘመረችላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማርያምም፥ “ፈረሱንና ፈረሰኛውን ወደ ባሕር በመጣል ክብር የተመላ ድልን ስለ ተጐናጸፈ፥ ለእግዚአብሔር ዘምሩ” እያለች ዘመረችላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ማርያም ከዓ ኸምዙይ እናበለት ዘመረትሎም፦ “እግዚኣብሄር የመና ልዑል እዩ እሞ ዘምሩሉ፤ ንፈረስን ፈረሰኛን ናብ ባሕሪ ደርበዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሚርያም ከኣ መለስትሎም፡ ንሱ ኣዝዩ ክብ ዝበለ እዩ፡ ንፈረስን ንፈረሰኛታትን ናብ ባሕሪ ደርብዩ እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ዘምሩሉ። |