Exodus 15:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሚርያም ድማ፡ ንሱ ብኽብሪ ተዓዊቱ እዩ እሞ፡ ንኽብሪ እግዚኣብሄር ዘምሩ። ነቲ ፈረስን ተቐዳዳማይን ናብ ባሕሪ ደርበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማር​ያ​ምም አስ​ቀ​ድማ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዘ​ምር አለች፥ “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዘ​ምር በክ​ብር እጅግ ከፍ ከፍ ብሎ​አ​ልና፤ ፈረ​ሱ​ንና ፈረ​ሰ​ኛ​ውን በባ​ሕር ጥሎ​አ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማርያምም እየዘመረች መለሰችላቸው። በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማርያምም፦ “ለጌታ ዘምሩ በክብር ከፍ ከፍ ብሏልና፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ” እያለች ዘመረችላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማይራማ ኡንቱንቶ የ የጻደ፥ “መና ጎዳይ ሎይ ቁ ቁ ጌዳ ድራዉ፥ አዉ የጽተ። ፓራነ ፓራ ቶጌዳዋ እ አባን ኦሌዳ” ያጋደ የጻዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mayraama unttunttoo yetsaa yes's'aadde, «Med'inaa Goday loytsi d'ok'k'u d'ok'k'u geedda diraw, aw yes's'ite. Paraanne paraa toggeeddaawaa I abbaan oleedda» yaagaadde yes's'aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maarama isttas mazamureza yexxashe, «GODAY keehi dhoqqu dhoqqu gida gishshas izas yexxite. Paranne para toggidayta izi abban olides» ga yexxadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማራማ ኢስታስ ዬዛ ዬጻሼ፥ «ጎዳይ ኬሂ ቁ ቁ ጊዳ ጊሻስ ኢዛስ ዬጺቴ። ፓራኔ ፓራ ቶጊዳይታ ኢዚ ኣባን ኦሊዴስ» ጋ ዬጻዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማይራማ፥ “እ ባ ግታ ፆኑዋን ቦንቸትዳ ግሾ፥ ፓራነ ፓራ ቶገይሳታ እ አባን የግዳ ግሾ፥ እያዉ ማዝሙርያ የፅተ” ያጋዳ ኤንታዉ የፃሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mayraama, “I ba gita xoonuwan bonchetida gisho, Paranne para toggeyisata I Abban yeggida gisho, Iyaw mazmuriya yexite” yaagada entaw yexasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማርያምም፣ “ፈረሱንና ፈረሰኛውን፣ በባሕር ውስጥ ጥሏል፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘምሩ፤ እጅግ ከፍ ከፍ ብሏልና” እያለች ዘመረችላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ማርያምም፥ “ፈረሱንና ፈረሰኛውን ወደ ባሕር በመጣል ክብር የተመላ ድልን ስለ ተጐናጸፈ፥ ለእግዚአብሔር ዘምሩ” እያለች ዘመረችላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማርያም ከዓ ኸምዙይ እናበለት ዘመረትሎም፦ “እግዚኣብሄር የመና ልዑል እዩ እሞ ዘምሩሉ፤ ንፈረስን ፈረሰኛን ናብ ባሕሪ ደርበዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ሚርያም ከኣ መለስትሎም፡ ንሱ ኣዝዩ ክብ ዝበለ እዩ፡ ንፈረስን ንፈረሰኛታትን ናብ ባሕሪ ደርብዩ እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ዘምሩሉ።