Exodus 15:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍርሃትን ፍርህን ኣብ ልዕሊኦም ኪወድቕ እዩ። ብዕብየት ቅልጽምካ ገና ከም እምኒ ክኾኑ እዮም፤ ህዝብኻ ክሳብ ዝሓልፍ ኦ ጎይታ ህዝቢ በቲ ዝገዛእካዮ ክሳብ ዝሓልፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍር​ሀ​ትና ድን​ጋጤ ወደ​ቀ​ባ​ቸው፤ የክ​ን​ድህ ብር​ታ​ትም ከድ​ን​ጋይ ይልቅ ጸና፤ አቤቱ፥ ሕዝ​ብህ እስ​ኪ​ያ​ልፉ ድረስ፥ የተ​ቤ​ዠ​ሃ​ቸው እኒህ ሕዝ​ብህ እስ​ኪ​ያ​ልፉ ድረስ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ሕዝብህ እስኪያልፍ ድረስ፥ የተቤዠኸው ሕዝብ እስኪያልፍ ድረስ፥ ፍርሃትና ድንጋጤ ወደቀባቸው፤ በክንድህ ብርታት እንደ ድንጋይ ዝም አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝብህ እስኪያልፍ ድረስ፥ ጌታ ሆይ የገዛኸው ሕዝብ እስኪያልፍ ድረስ፥ በኃይልህ ታላቅነት፥ ፍርሃትና ድንጋጤ ወደቀባቸው፥ እንደ ድንጋይ ቀጥ አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ ዳጋማይነ ያሻይ ኡንቱንታ ኦይቂና፥ ኡንቱንቱ ነ ዎልቃ ግታተ በኢደ፥ ነ አሳይ አና ጋካናዉ፥ ኔን ዎዜዳ አሳይ አና ጋካናዉ፥ ሹቻዳን ሙሚደ ኤቂኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw dagamaynne yashshay unttuntta oyk'k'ina, Unttunttu ne wolk'k'aa gitatetsaa be'iide, ne Asay aad'd'ana gakkanaw, neeni wozeedda Asay aad'd'ana gakkanaw, shuchchaadan muumiide ek'k'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAWU! Dagamaynne hirgay istta oykkana. Istti ne wolqqa gitateth be7idi, ne asay aadhdhana gakkanaas, neni wozzida asay aadhdhana gakkanaas, shuchcha mala toletti eqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ! ዳጋማይኔ ሂርጋይ ኢስታ ኦይካና። ኢስቲ ኔ ዎልቃ ጊታቴ ቤኢዲ፥ ኔ ኣሳይ ኣና ጋካናስ፥ ኔኒ ዎዚዳ ኣሳይ ኣና ጋካናስ፥ ሹቻ ማላ ቶሌቲ ኤቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳጋምነ ያሽ ኤንታ ኦይክስ። አቤት ጎዳዉ፥ ኤንቲ ነ ዎልቃ ግታተ በእድ፥ ነ አሳይ አና ጋካናዉ፥ ኔኒ ዎዝዳ አሳይ አና ጋካናዉ፥ ሹቻዳ ቶለትድ ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dagaminne yashshi enta oykis. Abeeti Godaw, enti ne wolqaa gitatetha be7idi, ne asay aadhana gakanaw, neeni wozida asay aadhana gakanaw, shuchada toletidi eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቤቱ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ ሕዝብህ እስከሚያልፉ ድረስ፣ የተቤዠኻቸው ሕዝብህ እስኪያልፉ ድረስ፣ ድንጋጤና ሽብር በእነርሱ ላይ ይመጣል፤ በክንድህ ብርታት፣ እንደ ድንጋይ የማይንቀሳቀሱ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክ ሆይ፥ ሕዝብህ እስኪያልፍ ድረስ፥ የተቤዠኸው ሕዝብ እስኪያልፍ ድረስ፥ ፍርሀትና ድንጋጤ ወደቀባቸው፤ በሥልጣንህ እንደ ድንጋይ ጸጥ አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር! ህዝብኻ ኽሳዕ ዝሓልፍ፥ እቲ ዝተቤዘኻዮ ህዝቢ ኽሳዕ ዝሓልፍ፥ ድንጋፀን ፍርሓትን ሓዞም፤ ብሓይሊ ቕልፅምካ ኸም እምኒ ስቕ በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ህዝብኻ ኽሳዕ ዚሓልፍ፡ እቲ ዘጥሬኻዮ ህዝቢ ኽሳዕ ዚሓልፍ፡ ስምባድን ፍርሃትን ወደቆም፡ ብሓይሊ ቕልጽምካ ኸኣኣ ከም እምኒ ትም ይብሉ።