Exodus 15:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴን ደቂ እስራኤልን ነዚ ዳዊት እዚ ንኽብሪ እግዚኣብሄር ዘመሩዎን ተዛረቡን ከምዚ በሉ፦ ንእግዚኣብሄር ብኽብሪ ስለ ዝሰዓረ፡ ንኽብሪ እግዚኣብሄር ክዝምር እደሊ ኣለኹ። ነቲ ፈረስን ነቲ ተቐዳዳማይን ናብ ባሕሪ ደርበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ጊዜም ሙሴና የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ይህን መዝ​ሙር ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘመሩ፤ እን​ዲ​ህም ብለው ተና​ገሩ፦ “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዘ​ም​ራ​ለን፤ በክ​ብር እጅግ ከፍ ከፍ ብሎ​አ​ልና፤ ፈረ​ሱ​ንና ፈረ​ሰ​ኛ​ውን በባ​ሕር ጣለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ጊዜ ሙሴና የእስራኤል ልጆች ይህንን መዝሙር ለእግዚአብሔር ዘመሩ፥ እንዲህም ብለው ተናገሩ። በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ ሙሴና የእስራኤል ልጆች ይህንን መዝሙር ለጌታ ዘመሩ፥ እንዲህም ብለው ተናገሩ፦ “ለጌታ እዘምራለሁ በክብር ከፍ ከፍ ብሏልና፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ሙሴነ እስራኤልያ አሳይ ሀ የ መና ጎዳዉ የጼድኖ፤ “ቦንቹዋን ሎይ ቁ ቁ ጌዳ ድራዉ፥ ታን መና ጎዳዉ ማዝሙርያ የጻና። ፓራነ ፓራ ጋርያነ ቶጌዳዋንታ አባን ኦሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Musenne Israa'eeliyaa Asay ha yetsaa Med'inaa Godaw yes's'eeddino; «Bonchchuwaan loytsi d'ok'k'u d'ok'k'u geedda diraw, taani Med'inaa Godaw mazimuriyaa yes's'ana. Paranne paraa gaariyaanne toggeeddawantta abbaan oleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Museynne Isra7eele asay hayssa mazamureza GODAAS yexxides; «Bonchchon izi keehi dhoqqu dhoqqu gida gishshas, tani GODAAS mazamure yexxana. Paranne para toggida asaa abba giddon yeggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሙሴይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃይሳ ዬዛ ጎዳስ ዬጺዴስ፤ «ቦንቾን ኢዚ ኬሂ ቁ ቁ ጊዳ ጊሻስ፥ ታኒ ጎዳስ ዬ ዬጻና። ፓራኔ ፓራ ቶጊዳ ኣሳ ኣባ ጊዶን ዬጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ሙሰይነ እስራኤለ አሳይ ሀ ማዝሙርያ ጎዳስ የፅዶሶና። እ ባ ግታ ፆኑዋን ቦንቸትዳ ግሾ፥ ታኒ ታ ጎዳስ ጋላታ ማዝሙርያ የፃና። ፓራነ ፓራ ቶገይሳ አባን የግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Museynne Isra7eele asay ha mazmuriya Godaas yexidosona. I ba gita xoonuwan bonchetida gisho, taani ta Godaas galata mazmuriya yexana. Paranne para toggeysa Abban yeggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴና እስራኤላውያን ይህን መዝሙር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘመሩ፤ “ከፍ ከፍ ብሎ ከብሯልና፣ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) እዘምራለሁ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን፣ በባሕር ውስጥ ጥሏልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴና የእስራኤል ሕዝብ ከዚህ የሚከተለውን መዝሙር ለእግዚአብሔር ዘመሩ፦ “ፈረሱንና ፈረሰኛውን ወደ ባሕር በመጣል፥ ክብር የተሞላው ድል ስለ ተጐናጸፈ፥ ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሙሴን ደቂ እስራኤልን ንእግዚኣብሄር እዝ መዝሙር እዙይ ዘመሩሉ፦ “እግዚኣብሄር ልዕል ልዕል ስለ ዝበለ ኽዝምረሉ እየ፤ ንፈረስን ፈረሰኛን ናብ ባሕሪ ደርበዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሙሴን ደቂ እስራኤል እዚ መዝሙር እዚ ንእግዚኣብሄር ከምዚ ኢሎም ዘመሩሉ፡ ንሱን ኣዝዩ ኽብ ኢሉ እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር እዝምር ኣሎኹ። ንፈረስን ፈረሰኛን ናብ ሃሕሪ ደርበዮም።