Exodus 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንልቢ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣትሪሩ፡ ንደቂ እስራኤል ሰጐጎም፡ ደቂ እስራኤል ድማ ብዓቢ ኢድ ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንንና የሹሞቹን ልብ አጸና፤ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም የግብጽን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ግብጼ ጋደ ካትያ፥ ዎዛና ልስና፥ ጾሳ ዎልቃን ከሳ ቦላ ደእያ እስራኤልያ አሳ የደርሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Gibs'e gade kaatiyaa wozanaa d'ullissina, S'oossaa wolk'k'aan kessaa bolla de'iyaa Israa'eeliyaa asaa yedersseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Gibxe biitta kawo wozina minththiin minoteththara buro buussa bolla diza Isra7eele asaa gooddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጊብጼ ቢታ ካዎ ዎዚና ሚንን ሚኖቴራ ቡሮ ቡሳ ቦላ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ጎዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ግብፀ ቢታ ካዉዋ ዎዛና ሙምስዳ ግሾ ያሽ ባይና ከሳ ቦላ ደእያ እስራኤለ አሳ የደስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Gibxe biitta kawa wozana muumisida gisho yashshi bayna kessa bolla de7iya Isra7eele asaa yedethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) የንጉሡን የፈርዖንን ልብ ስለ አደነደነው በልበ ሙሉነት ከግብፅ የሚወጡትን እስራኤላውያን አሳደዳቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የንጉሡን ልብ ስላደነደነ በድፍረት በመውጣት ላይ የነበሩትን እስራኤላውያንን አሳደዳቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንልቢ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ኣትረሮ፤ ንሱ ኸዓ ደድሕሪ እቶም ብፅንዕቲ ኢድ ዝወፁ ዝነበሩ ደቂ እስራኤል ገስገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንልቢ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣትረሮ እሞ፡ ንሱ ደድሕሪ እቶም ብልዕልቲ ኢድ ዚወጹ ዝነበሩ ደቂ እስራኣኤል ገስገሰ። |