Exodus 14:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንንጉስ ግብጺ ድማ እቲ ህዝቢ ከም ዝሃደመ ተነግሮ፣ ልቢ ፈርኦንን ገላዉኡን ድማ ኣንጻር እቲ ህዝቢ ተመልሰ፣ ንሳቶም ድማ፡ ስለምንታይ ከምዚ ጌርና፣ እስራኤል ከም ዘገልግለና ገይርናዮ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡም እንደ ኰበ​ለሉ ለግ​ብፅ ንጉሥ ነገ​ሩት፤ የፈ​ር​ዖ​ንና የሹ​ሞ​ቹም ልብ በሕ​ዝቡ ላይ ተለ​ወ​ጠና፥ “እን​ዳ​ይ​ገ​ዙ​ልን የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች የለ​ቀ​ቅ​ነው ምን ማድ​ረ​ጋ​ችን ነው?” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም እንደ ኰበለሉ ለግብፅ ንጉሥ ነገሩት፤ የፈርዖንና የባሪያዎቹም ልብ በሕዝቡ ላይ ተለወጠና። እንዳይገዛልን እስራኤልን የለቀቅነው ምን አድርገናል? አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም ማምለጣቸውን ለግብጽ ንጉሥ ነገሩት፤ የፈርዖንና የአገልጋዮቹም ልብ በሕዝቡ ላይ ተለወጠና፦ “ምንድነው ያደረግነው? እንዳያገለግለን እስራኤልን ለቀቅነው” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ባቃት ድጌዳዋ ግብጼ ካትያዉ ኦድና፥ እነ አ ሱንቱ እስራኤላቶ ቆፔዳ ባረንቱ ቆፋ ላሚደ፥ “ኑን ሀዋ ዋቴቶ? ኑን እስራኤላቱዋ የዲደ፥ ኡንቱንቱ ኑዉ ኦያ ዎልቃፐ መላ አቴዶ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aasi bak'ati diggeeddawaa Gibs'e kaatiyaw odina, inne Aa suntsatuu Israa'eelatoo k'oppeedda barenttu k'ofaa laammiide, «Nuuni hawaa waateettoo? Nuuni Israa'eelatuwaa yeddiide, unttunttu nuw ootsiyaa wolk'k'aappe mela atteedo» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay kessi ekki bidayssa Gibxe kawos yootiin, izikka daannata Isra7eele nayta gishshas qoppida ba qofaa laammidi, «Nuni hayssaththo aazas ooththidonii? Nuni Isra7eele nayta yeddidi istti nuus ooththiza wolqqafe mela attidos» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ኬሲ ኤኪ ቢዳይሳ ጊብጼ ካዎስ ዮቲን፥ ኢዚካ ዳናታ ኢስራኤሌ ናይታ ጊሻስ ቆፒዳ ባ ቆፋ ላሚዲ፥ «ኑኒ ሃይሳ ኣዛስ ኦዶኒ? ኑኒ ኢስራኤሌ ናይታ ዬዲዲ ኢስቲ ኑስ ኦዛ ዎልቃፌ ሜላ ኣቲዶስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ከስ ኤክዳይሳ ግብፀ ካዎይ ስእድ፥ እያራነ እያ ሞርናታራ ባንታ ቆፋ ላምድ፥ “ኑኒ አይስ ሄሳ ኦዶ? ኑኒ እስራኤለታ የድድ፥ ኑና ሀጋዝያ አስ አይስ ያነ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay kessi ekidaysa Gibxe kawoy si7idi, iyaranne iya moorinnatara banta qofa laammidi, “Nuuni ayis hessa oothido? Nuuni Isra7eeleta yeddidi, nuna haggaaziya asi ayis dhayane” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የግብፅ ንጉሥ ሕዝቡ መሄዳቸው በተነገረው ጊዜ፣ ፈርዖንና ሹማምቱ ስለ እነርሱ የነበራቸውን ሐሳብ በመለወጥ፣ “ምን ማድረጋችን ነው? እስራኤላውያን እንዲሄዱ ለቀቅናቸው፤ አገልግሎታቸውንም ዐጣን” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የግብጽ ንጉሥ ሕዝቡ ማምለጣቸው በተነገረው ጊዜ እርሱና መኳንንቱ ሐሳባቸውን ለውጠው “ይህ ያደረግነው ነገር ምንድን ነው? እስራኤላውያን አምልጠው እንዲሄዱ ስንፈቅድ አገልጋዮቻችንን ሁሉ ማጣታችን አይደለምን?” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ከም ዝሃደሙ ድማ ንፈርዖን ንጉስ ግብፂ ነገርዎ። ንጉስን መኳንንቱን ከዓ ብዛዕባኣቶም ሓሳቦም ለወጡ፤ “እንታይ ኢና ዝገበርና? ደቂ እስራኤል ከይግዝኡናስ ስለ ምንታይ ኢና ክኸዱ ዝሓደግናዮም?” ድማ በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ንንጉስ ግብጺ እቲ ህዝቢ ኸም ዝሀደመ ነገርዎ። ልቢ ፈርኦንን ገላውኡን ከኣ ብዛዕባ እቲ ህዝቢ ተለወጡ፡ ከይግዝኡናስ ንእስራኤል ብምሕዳግና እንታይ እዩ ዝገበርናዮ፡ ድማ በሉ።