Exodus 14:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ግና ኣብ ደረቕ መሬት ኣብ ማእከል ባሕሪ ይመላለሱ ነበሩ። እቲ ማያት ድማ ብየማኖምን ብጸጋሞምን መካበብያ ኰነሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ግን በባ​ሕሩ ውስጥ በየ​ብስ ሄዱ፤ ውኃ​ውም በቀ​ኛ​ቸ​ውና በግ​ራ​ቸው እንደ ግድ​ግዳ ሆነ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በየብስ ሄዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው እንደ ግድግዳ ሆኑላችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በደረቅ ምድር ተራመዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው ግድግዳ ሆኑላችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስራኤለቱ አባ ግዱዋና መላ ቢታን ሀመቲደ፥ ሃይ ኡንቱንቶ ኡሸቻናነ ሀድርሳና ጎዳዳን ኤቂና ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Israa'eeletuu abbaa gidduwaana mela biittaan hametiide, haatsay unttunttoo ushechchannanne haddirssana godaadan ek'k'ina beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Isra7eele asay haaththi isttas ushachcharanne hadirsara goda mala eqqi dishin abbaa giddora mela biitta bollara hemetti bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃ ኢስታስ ኡሻቻራኔ ሃዲርሳራ ጎዳ ማላ ኤቂ ዲሺን ኣባ ጊዶራ ሜላ ቢታ ቦላራ ሄሜቲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስራኤለት አባ ግዶራ መላ ቢታራ ሄመትድ፥ ሃይ ሻከትድ ጎዳዳ ኤቅዳሽን ፕንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Isra7eeleti Abbaa giddora mela biittara hemetidi, haathay shaaketidi godada eqidashin pinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ግን ውሃው ግራና ቀኝ እንደ ግድግዳ ሆኖ፣ በደረቅ ምድር ባሕሩን ተሻገሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን ግን ውሃው በግራና በቀኝ እንደ ግድግዳ ሆኖ ስለ ቆመላቸው በደረቅ ምድር ተሻገሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ግና ብማእኸል ባሕሪ ብንቑፅ ምድሪ ሓለፉ፤ እቲ ማይ ከዓ ብየማኖምን ብፀጋሞምን ከም መንደቕ ኮነሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ግና ኣብ ማእከል ባሕሪ ብንቑጽ ከዱ፡ እቲ ማያት ከኣ ብየማነ ጸጋሞም ከም መንደቕ ኮነሎም።