Exodus 14:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ግና ኣብ ደረቕ መሬት ኣብ ማእከል ባሕሪ ይመላለሱ ነበሩ። እቲ ማያት ድማ ብየማኖምን ብጸጋሞምን መካበብያ ኰነሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በየብስ ሄዱ፤ ውኃውም በቀኛቸውና በግራቸው እንደ ግድግዳ ሆነላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በየብስ ሄዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው እንደ ግድግዳ ሆኑላችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በደረቅ ምድር ተራመዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው ግድግዳ ሆኑላችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እስራኤለቱ አባ ግዱዋና መላ ቢታን ሀመቲደ፥ ሃይ ኡንቱንቶ ኡሸቻናነ ሀድርሳና ጎዳዳን ኤቂና ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Israa'eeletuu abbaa gidduwaana mela biittaan hametiide, haatsay unttunttoo ushechchannanne haddirssana godaadan ek'k'ina beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Isra7eele asay haaththi isttas ushachcharanne hadirsara goda mala eqqi dishin abbaa giddora mela biitta bollara hemetti bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃ ኢስታስ ኡሻቻራኔ ሃዲርሳራ ጎዳ ማላ ኤቂ ዲሺን ኣባ ጊዶራ ሜላ ቢታ ቦላራ ሄሜቲ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እስራኤለት አባ ግዶራ መላ ቢታራ ሄመትድ፥ ሃይ ሻከትድ ጎዳዳ ኤቅዳሽን ፕንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Isra7eeleti Abbaa giddora mela biittara hemetidi, haathay shaaketidi godada eqidashin pinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ግን ውሃው ግራና ቀኝ እንደ ግድግዳ ሆኖ፣ በደረቅ ምድር ባሕሩን ተሻገሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ግን ውሃው በግራና በቀኝ እንደ ግድግዳ ሆኖ ስለ ቆመላቸው በደረቅ ምድር ተሻገሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ግና ብማእኸል ባሕሪ ብንቑፅ ምድሪ ሓለፉ፤ እቲ ማይ ከዓ ብየማኖምን ብፀጋሞምን ከም መንደቕ ኮነሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ግና ኣብ ማእከል ባሕሪ ብንቑጽ ከዱ፡ እቲ ማያት ከኣ ብየማነ ጸጋሞም ከም መንደቕ ኮነሎም። |