Exodus 14:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ማያት ድማ ተመሊሱ ነቶም ሰረገላታትን ነቶም ፈረሰኛታትን ንዅሉ እቲ ብድሕሪኦም ናብ ባሕሪ ዝመጸ ሰራዊት ፈርኦንን ሸፈኖ። ክሳብ ሓደ ካብኣቶም ዝተረፈ ኣይኮነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ውኃውም ተመልሶ በኋላቸው ወደ ባሕር የገቡትን ሰረገሎችን፥ ፈረሰኞችንም፥ የፈርዖንንም ሠራዊት ሁሉ ከደነ፤ ከመጡትም ሁሉ አንድ ስንኳ የቀረ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውኃውም ተመልሶ በኋላቸው ወደ ባሕር የገቡትን ሰረገሎችን ፈረሰኞችንም የፈርዖንንም ሠራዊት ሁሉ ከደነ፤ ከእነርሱም አንድ ስንኳ አልቀረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውኆቹም ተመልሰው በኋላቸው ወደ ባሕር የገቡትን ሰረገሎችን ፈረሰኞችን የፈርዖንንም ሠራዊት ሁሉ ከደኑ፤ ከእነርሱም አንድ ስንኳ አልቀረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሃይ ጉየ ስሚደ፥ ፓራ ጋረቱዋ ፓራ አሳቱዋና እስራኤላቱዋ ካሊደ አባ ገሌዳ ካትያ ኦላንቻቱዋ ኡባ ምት ባሼዳ፤ ኡንቱንቱፐ እቱነ አትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haatsay guyye simmiide, paraa gaaretuwaa paraa asatuwaana Israa'eelatuwaa kaalliide abbaa geleedda kaatiyaa olanchchatuwaa ubbaa mitti basheedda; unttunttuppe ittuunne attibeena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haaththay guye simmidi para-gaareta toga asatanne Isra7eele nayta kaallidi abban gelida kawo olanchchata mule mitti aggides; isttafe issaadeyka attibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይ ጉዬ ሲሚዲ ፓራ-ጋሬታ ቶጋ ኣሳታኔ ኢስራኤሌ ናይታ ካሊዲ ኣባን ጌሊዳ ካዎ ኦላንቻታ ሙሌ ሚቲ ኣጊዴስ፤ ኢስታፌ ኢሳዴይካ ኣቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሃይ ጉየ ስሚድ፥ እስራኤለታ ካልድ አባን ገልዳ ፓራ ጋረታ፥ ፓራ ጋረታ ላገይሳታነ ግብፀ ኦላንቾታ ምትስ። ኤንታፈ እሶይካ አትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haathay guye simmidi, Isra7eeleta kaallidi Abban gelida para gaareta, para gaareta laaggeysatanne Gibxe olanchota mittis. Entafe issoyka attibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ውሃውም ተመልሶ እስራኤላውያንን ተከትለው ወደ ባሕሩ የገቡትን ሠረገሎች፣ ፈረሰኞች፣ መላውን የግብፅ ሰራዊት ሁሉ ሸፈነ። አንድም እንኳ አልተረፈም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ውሃውም ተመልሶ እስራኤላውያንን ይከተሉ የነበሩትን ሠረገሎችን፥ ፈረሰኞችንና መላውን የግብጽ ሠራዊት ሸፈነ፤ ከእነርሱ አንድ ሰው እንኳ አልተረፈም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ማይ ናብ ሰፈሩ ተመለሰ፤ ነቶም ደድሕሪ ደቂ እስራኤል ናብ ባሕሪ ዝሰዓቡ፥ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ንዅሉ ሰራዊት ፈርዖንን ድማ ደፈኖም። ካብኣቶም ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ማያት ከኣ ተመልሰ፡ ነቶም ደድሕሪኦም ናብ ባሕሪ ዝኣተው፡ ንሰረገላታትን ንፈረሰኛታትን ንኹሉ ሰራዊት ፈርኦንን ድማ ደፈኖም። ካባታቶም ሓደ እኳ ኣይተረፈን። |