Exodus 14:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ ንግሆ ንግሆ፡ እግዚኣብሄር ብዓንዲ ሓውን ደበናን ኣቢሉ ናብ ሰራዊት ግብጻውያን ጠመተ፡ ሰራዊት ግብጻውያን ድማ ተሰዓረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጋ​ትም በሆነ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ሳ​ትና በደ​መና ዐምድ ሆኖ የግ​ብ​ፃ​ው​ያ​ንን ሠራ​ዊት ተመ​ለ​ከተ፤ የግ​ብ​ፃ​ው​ያ​ን​ንም ሠራ​ዊት አወከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጋትም በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠራዊት ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠራዊት አወከ። 25፤ የሰረገሎቹንም መንኰራኵር አሰረ፥ ወደ ጭንቅም አገባቸው፤ ግብፃውያንም። እግዚአብሔር በግብፃውያን ላይ ይዋጋላቸዋልና ከእስራኤል ፊት እንሽሽ አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጋትም በሆነ ጊዜ ጌታ በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠፈር ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠፈር አወከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብሮ ዎንታ ባካሊ ዶላናፐ ካሰቲደ፥ መና ጎዳይ ታማነ ሻርያ ቱሳፐ ዱገ ዛሪደ፥ ግብጼቱዋ ኦላንቻቱዋ ጼሌዳ፤ ኡንቱንቱ ዎዛና ባይዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biro wontta bakkaalii dolanaappe kasetiide, Med'inaa Goday tamaanne shaariyaa tuussaappe duge zaariide, Gibs'etuwaa olanchchatuwaa s'eelleedda; unttunttu wozanaa bayzzeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Buro bazzoy zo7anaappe kasetidi GODAY tamaninne tuussa mala shaaran gididi, Gibxe olanchchata xeellida wode istta wozinay dhaydes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቡሮ ባዞይ ዞኣናፔ ካሴቲዲ ጎዳይ ታማኒኔ ቱሳ ማላ ሻራን ጊዲዲ፥ ጊብጼ ኦላንቻታ ጼሊዳ ዎዴ ኢስታ ዎዚናይ ይዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳእ ዎንታና ሀንሽን ጎዳይ ታማነ ሻራ ቱሳን ግድድ ግብፀ ኦላንቾታ ዱገ ፄልድ፥ ኤንታዉ ሀናናባ ይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7i wontana hanishin Goday tamanne shaara tuussan gididi Gibxe olanchota duge xeellidi, entaw hananaba dhaysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሲነጋጋም እግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳትና በደመና ዐምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሰራዊት ቍልቍል ተመለከተ፤ በግብፃውያን ሰራዊት ላይም ሽብር ላከባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገና ጎሕ ሳይቀድ እግዚአብሔር በእሳትና በደመና ዐምድ ሆኖ የግብጻውያንን ሠራዊት በተመለከተ ጊዜ ሁሉም በፍርሃት ተጨነቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣጋ ወጋሕታ ምስ ኮነ ድማ፥ እግዚኣብሄር ካብቲ ዓምዲ ሓዊን ዓምዲ ደመናን፥ ናብ ሰራዊት ግብፃውያን ጠመተ፤ ንሰራዊት ግብፃውያንውን ኣርዓዶም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ሰረገላታቶም ከኣ መንኩራኹሩ ኣምለቑ፡ ብጭንቂ ተጓዕዙ። ግብጻውያን ከኣ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ክንዳኦም ምስ ግብጻውያን ይዋጋእ ኣሎ እሞ፡ ካብ ቅድሚ እስራኤል ንህደም በሉ።