Exodus 14:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ንግሆ ንግሆ፡ እግዚኣብሄር ብዓንዲ ሓውን ደበናን ኣቢሉ ናብ ሰራዊት ግብጻውያን ጠመተ፡ ሰራዊት ግብጻውያን ድማ ተሰዓረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጋትም በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር በእሳትና በደመና ዐምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠራዊት ተመለከተ፤ የግብፃውያንንም ሠራዊት አወከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጋትም በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠራዊት ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠራዊት አወከ። 25፤ የሰረገሎቹንም መንኰራኵር አሰረ፥ ወደ ጭንቅም አገባቸው፤ ግብፃውያንም። እግዚአብሔር በግብፃውያን ላይ ይዋጋላቸዋልና ከእስራኤል ፊት እንሽሽ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጋትም በሆነ ጊዜ ጌታ በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠፈር ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠፈር አወከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ብሮ ዎንታ ባካሊ ዶላናፐ ካሰቲደ፥ መና ጎዳይ ታማነ ሻርያ ቱሳፐ ዱገ ዛሪደ፥ ግብጼቱዋ ኦላንቻቱዋ ጼሌዳ፤ ኡንቱንቱ ዎዛና ባይዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biro wontta bakkaalii dolanaappe kasetiide, Med'inaa Goday tamaanne shaariyaa tuussaappe duge zaariide, Gibs'etuwaa olanchchatuwaa s'eelleedda; unttunttu wozanaa bayzzeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Buro bazzoy zo7anaappe kasetidi GODAY tamaninne tuussa mala shaaran gididi, Gibxe olanchchata xeellida wode istta wozinay dhaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቡሮ ባዞይ ዞኣናፔ ካሴቲዲ ጎዳይ ታማኒኔ ቱሳ ማላ ሻራን ጊዲዲ፥ ጊብጼ ኦላንቻታ ጼሊዳ ዎዴ ኢስታ ዎዚናይ ይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳእ ዎንታና ሀንሽን ጎዳይ ታማነ ሻራ ቱሳን ግድድ ግብፀ ኦላንቾታ ዱገ ፄልድ፥ ኤንታዉ ሀናናባ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sa7i wontana hanishin Goday tamanne shaara tuussan gididi Gibxe olanchota duge xeellidi, entaw hananaba dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሲነጋጋም እግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳትና በደመና ዐምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሰራዊት ቍልቍል ተመለከተ፤ በግብፃውያን ሰራዊት ላይም ሽብር ላከባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገና ጎሕ ሳይቀድ እግዚአብሔር በእሳትና በደመና ዐምድ ሆኖ የግብጻውያንን ሠራዊት በተመለከተ ጊዜ ሁሉም በፍርሃት ተጨነቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣጋ ወጋሕታ ምስ ኮነ ድማ፥ እግዚኣብሄር ካብቲ ዓምዲ ሓዊን ዓምዲ ደመናን፥ ናብ ሰራዊት ግብፃውያን ጠመተ፤ ንሰራዊት ግብፃውያንውን ኣርዓዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሰረገላታቶም ከኣ መንኩራኹሩ ኣምለቑ፡ ብጭንቂ ተጓዕዙ። ግብጻውያን ከኣ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ክንዳኦም ምስ ግብጻውያን ይዋጋእ ኣሎ እሞ፡ ካብ ቅድሚ እስራኤል ንህደም በሉ። |