Exodus 14:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ ሰፈር ግብጻውያንን ሰፈር እስራኤልን ድማ መጸ። ደበናን ጸልማትን እዩ ነይሩ፡ ብለይቲ ግና ብርሃን ይህቦም ነበረ፡ ስለዚ እቲ ሓደ ምሉእ ለይቲ ናብቲ ሓደ ኣይመጸን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በግ​ብ​ፃ​ው​ያን ሰፈ​ርና በእ​ስ​ራ​ኤል ሰፈር መካ​ከ​ልም ገባ፤ በዚ​ያም ጭጋ​ግና ጨለማ ነበረ፤ ሌሊ​ቱም አለፈ፤ ሌሊ​ቱ​ንም ሁሉ እርስ በእ​ር​ሳ​ቸው አል​ተ​ቃ​ረ​ቡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በግብፃውያን ሰፈርና በእስራኤል ሰፈር መካከልም ገባ፤ በዚያም ደመናና ጨለማ ነበረ፥ በዚህ በኩል ግን ሌሊቱን አበራ፤ ሌሊቱንም ሁሉ እርስ በእርሳቸው አልተቃረቡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በግብፃውያን ሰፈርና በእስራኤል ሰፈር መካከልም ገባ፤ ደመናና ጨለማ ነበረ፥ ሌሊቱን አበራ፤ ሌሊቱን ሙሉ ማንም አልቀረበም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼቱዋ ኦላንቻቱዋፐነ እስራኤለቱዋ ኦላንቻቱዋፐ ግዱዋን ኤቄዳ። ሄ ሻሪ ቃማ ኡባን እት ባጋና ምሲደ፥ ህንኮ ባጋና ፖእሴዳ፤ ያትና ቃማ ኡባ እቱ እቱዋኮ ሺቅበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'etuwaa olanchchatuwaappenne Israa'eeletuwaa olanchchatuwaappe gidduwaan ek'k'eedda. He shaarii k'amma ubbaan itti baggana d'umissiide, hinkko baggana poo'isseedda; yaatina k'amma ubbaa ittuu ittuwaakko shiik'ibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe asaassinne Isra7eele naytas giddon aadhdhi eqqides. He shaaray omars issi baggara dhumisidi hankko baggara poo7isides; histtiin omars kumeth issoy issaakko shiiqana dandaybeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ኣሳሲኔ ኢስራኤሌ ናይታስ ጊዶን ኣ ኤቂዴስ። ሄ ሻራይ ኦማርስ ኢሲ ባጋራ ሚሲዲ ሃንኮ ባጋራ ፖኢሲዴስ፤ ሂስቲን ኦማርስ ኩሜ ኢሶይ ኢሳኮ ሺቃና ዳንዳይቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀታስነ እስራኤለታስ ግዶን ኤቅስ። ሄ ሻራይ ግብፀታስ ምስድ፥ እስራኤለታስ ፖእስስ። ያትን ቃማ ኩመ ግብፀት እስራኤለታኮ ሺቅቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxetasinne Isra7eeletas giddon eqis. He shaaray Gibxetas dhumisidi, Isra7eeletas poo7isis. Yaatin qamma kumethi Gibxeti Isra7eeletako shiiqibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግብፅና በእስራኤል ሰራዊት መካከል በመሆን፣ ሌሊቱን ሙሉ ደመናው በአንድ በኩል ጨለማን ሲያመጣ፣ በሌላው በኩል ብርሃን አመጣ፤ ስለዚህ ሌሊቱን በሙሉ አንዱ ወደ ሌላው ሊጠጋ አልቻለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደመናውም በግብጻውያንና በእስራኤላውያን መካከል መጥቶ ግብጻውያንን በጨለማ ሲጋርድ ለእስራኤል ሕዝብ ግን ብርሃን ይሰጥ ነበር፤ ስለዚህ የግብጽ ሠራዊት ሌሊቱን ሙሉ ወደ እስራኤላውያን መጠጋት አልቻለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ መንጎ ግብፃውያንን ደቂ እስራኤልን ድማ ኣተወ። በቱይ ወገን ደመናን ፀልማትን ነበረ፤ በዙይ ወገን ግና ነቲ ለይቲ ኣብርሆ። ስለዙይ በታ ለይቲ እቲኣ ሓደ ናብቲ ሓደ ኣይቀረበን።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ መንጎ ሰፈር ግብጽን ሰፈር እስራኤልን ኣተወ። ኣብኡ ኸኣ ደበናን ጸልማትን ነበረ፡ ነታ ለይቲ ኸኣ ኣብርሃ። ለይቲ ብምልእታ እቲ ሓደ ናብቲ ሓደ ኣይቀረበን።