Exodus 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንጎ ሰፈር ግብጻውያንን ሰፈር እስራኤልን ድማ መጸ። ደበናን ጸልማትን እዩ ነይሩ፡ ብለይቲ ግና ብርሃን ይህቦም ነበረ፡ ስለዚ እቲ ሓደ ምሉእ ለይቲ ናብቲ ሓደ ኣይመጸን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግብፃውያን ሰፈርና በእስራኤል ሰፈር መካከልም ገባ፤ በዚያም ጭጋግና ጨለማ ነበረ፤ ሌሊቱም አለፈ፤ ሌሊቱንም ሁሉ እርስ በእርሳቸው አልተቃረቡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግብፃውያን ሰፈርና በእስራኤል ሰፈር መካከልም ገባ፤ በዚያም ደመናና ጨለማ ነበረ፥ በዚህ በኩል ግን ሌሊቱን አበራ፤ ሌሊቱንም ሁሉ እርስ በእርሳቸው አልተቃረቡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በግብፃውያን ሰፈርና በእስራኤል ሰፈር መካከልም ገባ፤ ደመናና ጨለማ ነበረ፥ ሌሊቱን አበራ፤ ሌሊቱን ሙሉ ማንም አልቀረበም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼቱዋ ኦላንቻቱዋፐነ እስራኤለቱዋ ኦላንቻቱዋፐ ግዱዋን ኤቄዳ። ሄ ሻሪ ቃማ ኡባን እት ባጋና ምሲደ፥ ህንኮ ባጋና ፖእሴዳ፤ ያትና ቃማ ኡባ እቱ እቱዋኮ ሺቅበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'etuwaa olanchchatuwaappenne Israa'eeletuwaa olanchchatuwaappe gidduwaan ek'k'eedda. He shaarii k'amma ubbaan itti baggana d'umissiide, hinkko baggana poo'isseedda; yaatina k'amma ubbaa ittuu ittuwaakko shiik'ibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asaassinne Isra7eele naytas giddon aadhdhi eqqides. He shaaray omars issi baggara dhumisidi hankko baggara poo7isides; histtiin omars kumeth issoy issaakko shiiqana dandaybeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ኣሳሲኔ ኢስራኤሌ ናይታስ ጊዶን ኣ ኤቂዴስ። ሄ ሻራይ ኦማርስ ኢሲ ባጋራ ሚሲዲ ሃንኮ ባጋራ ፖኢሲዴስ፤ ሂስቲን ኦማርስ ኩሜ ኢሶይ ኢሳኮ ሺቃና ዳንዳይቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀታስነ እስራኤለታስ ግዶን ኤቅስ። ሄ ሻራይ ግብፀታስ ምስድ፥ እስራኤለታስ ፖእስስ። ያትን ቃማ ኩመ ግብፀት እስራኤለታኮ ሺቅቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxetasinne Isra7eeletas giddon eqis. He shaaray Gibxetas dhumisidi, Isra7eeletas poo7isis. Yaatin qamma kumethi Gibxeti Isra7eeletako shiiqibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በግብፅና በእስራኤል ሰራዊት መካከል በመሆን፣ ሌሊቱን ሙሉ ደመናው በአንድ በኩል ጨለማን ሲያመጣ፣ በሌላው በኩል ብርሃን አመጣ፤ ስለዚህ ሌሊቱን በሙሉ አንዱ ወደ ሌላው ሊጠጋ አልቻለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደመናውም በግብጻውያንና በእስራኤላውያን መካከል መጥቶ ግብጻውያንን በጨለማ ሲጋርድ ለእስራኤል ሕዝብ ግን ብርሃን ይሰጥ ነበር፤ ስለዚህ የግብጽ ሠራዊት ሌሊቱን ሙሉ ወደ እስራኤላውያን መጠጋት አልቻለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ መንጎ ግብፃውያንን ደቂ እስራኤልን ድማ ኣተወ። በቱይ ወገን ደመናን ፀልማትን ነበረ፤ በዙይ ወገን ግና ነቲ ለይቲ ኣብርሆ። ስለዙይ በታ ለይቲ እቲኣ ሓደ ናብቲ ሓደ ኣይቀረበን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ መንጎ ሰፈር ግብጽን ሰፈር እስራኤልን ኣተወ። ኣብኡ ኸኣ ደበናን ጸልማትን ነበረ፡ ነታ ለይቲ ኸኣ ኣብርሃ። ለይቲ ብምልእታ እቲ ሓደ ናብቲ ሓደ ኣይቀረበን። |