Exodus 14:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ነቶም ህዝቢ፡ ኣይትፍራህ፡ ደው ኢልኩም ነቲ ሎሚ ዘርእየኩም ምድሓን እግዚኣብሄር ርኣዩ። ነቶም ሎሚ ዝረኣኻዮም ግብጻውያን ደጊም ንዘለኣለም ኣይክትርእዮምን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ለሕዝቡ፥ “አትፍሩ፤ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘለዓለም አታዩአቸውምና ቁሙ፤ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ለሕዝቡ። አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “አትፍሩ፥ ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የጌታን ማዳን እዩ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘለዓለም አታዩአቸውምና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ አሳ፥ “ያዮፕተ፤ ምን ኤቂተ፤ መና ጎዳይ ሀቼ ህንተንታ አሽያ አሹዋ ህንተንቱ በአና። ሀቼ ህንተንቱ በእያ ግብጼቱዋ ላኤን ኡባካ በእክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse asaa, «Yayyoppite; min ek'k'ite; Med'inaa Goday hachche hinttentta ashshiyaa ashuwaa hinttenttu be'ana. Hachche hinttenttu be'iyaa Gibs'etuwaa laa"entso ubbakka be'ikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey asaa, «Babbofte; minni eqqite; GODAY hach inttena ashshanayssa intte beyana. Hach intte be7iza Gibxe asaa nam7anththo mulekka be7ekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኣሳ፥ «ባቦፍቴ፤ ሚኒ ኤቂቴ፤ ጎዳይ ሃች ኢንቴና ኣሻናይሳ ኢንቴ ቤያና። ሃች ኢንቴ ቤኢዛ ጊብጼ ኣሳ ናምኣን ሙሌካ ቤኤኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይ ዛሪድ፥ “ያዮፍተ፤ ምንድ ኤቅተ። ጎዳይ ሀች ህንተና አሽያ አሹዋ ህንተ በአና። ሀች ህንተ በእያ ግብፀታ ዛር በኤከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Musey zaaridi, “Yayyofite; minnidi eqite. Goday hachi hintena ashshiya ashuwa hinte be7ana. Hachi hinte be7iya Gibxeta zaari be7eketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም ለሕዝቡ መለሰላቸው፤ “አትሸበሩ፣ ጸንታችሁ ቁሙ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ዛሬ የሚያደርግላችሁን መታደግ ታያላችሁ፤ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ዳግም አታዩአቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “አይዞአችሁ አትፍሩ! ባላችሁበት ጸንታችሁ ቁሙ፤ እግዚአብሔር እናንተን ለማዳን የሚያደርገውን ዛሬ ታያላችሁ፤ እነዚህን ዛሬ የምታዩአቸውን ግብጻውያን ዳግመኛ አታዩአቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሙሴ ነቶም ህዝቢ “ኣይትፍርሑ፤ ፅንዑ፤ ነቲ እግዚኣብሄር ሎሚ ዝገብረልኩም ምድሓን ርአዩ። እዞም ሎሚ እትሪእዎም ግብፃውያን ደጊም ንዘለኣለም ኣይትሪእዎምን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሙሴ ነቶም ህዝቢ፡ ኣይትፍርሁ ሎሚ ዝገብረልኩም ርአዩ። እዞም ሎሚ እትርእይዎም ግብጻውያን ደጊም መሊስኩም ንዘለኣለም ኣይትርእይዎምን። |