Exodus 14:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንሙሴ፡ ኣብ ግብጺ መቓብር ስለ ዘይነበረ፡ ኣብ በረኻ ኽንመውት ዲኻ ወሲድካና፧ ስለምንታይ ካብ ግብጺ ከተውጽኣና ከምዚ ጌርካ ሒዝካና? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴንም አሉት፥ “በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴንም። በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸንን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴንም እንዲህ አሉት፦ “በግብጽ መቃብር ስለ ሌለ ነው በምድረ በዳ እንድንሞት ያወጣኸን? ከግብጽ አውጥተህ ምንድነው ያደረግህብን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሙሳ፥ “ኔን ኑና ግብጼን ዱፉ ይና መላ ቢታን ሀይቃናዳን ከሳዲየ? ኑና ግብጼፐ አያዉ አሃድ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Musa, «Neeni nuuna Gibs'en duufuu d'ayina mela biittaan hayk'k'anaadan kessaadiiyye? Nuuna Gibs'eppe ayaw ahaad? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Muses, «Neni nuna Gibxe biittan nuus duufoy dhayiin bazzon hayqqana mala kessadii? Nuna Gibxeppe aazas ehadii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሙሴስ፥ «ኔኒ ኑና ጊብጼ ቢታን ኑስ ዱፎይ ዪን ባዞን ሃይቃና ማላ ኬሳዲ? ኑና ጊብጼፔ ኣዛስ ኤሃዲ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሙሰኮ፥ “ግብፀ ቢታን ኑስ ዱፎይ ይዴ? ኑኒ መላ ቢታ ሀይቃና መላ ኑና ከስዳይ ሄሳሴ? ኑና ግብፀፈ አይስ ኤሀዲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Museko, “Gibxe biittan nuus duufoy dhayidee? Nuuni mela biitta hayqana mela nuna kessiday hessasee? Nuna Gibxefe ayis ehadii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ሙሴን እንዲህ አሉት፤ “በምድረ በዳ እንድንሞት ያመጣኸን በግብፅ መቃብር ቦታ ጠፍቶ ነውን? ከግብፅ አውጥተህ ምን አደረግህልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴንም እንዲህ አሉት፦ “ከቶ በግብጽ የመቃብር ቦታ አልነበረምን? ታዲያ በዚህ በረሓ እንድንሞት ያመጣኸን ለምንድን ነው? ከግብጽ አውጥተኸን ምን እንደ ደረሰብን እስቲ ተመልከት! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሙሴ ድማ “ናብዝ ምድረ በዳ ኽንመውት ዘውፃእኻናስ፥ ኣብ ግብፂዶ መቓብር ኣይነበረን እዩ? ኻብ ግብፂ ኣውፂእኻ እንታይ ከም ዝገበርካና ረአ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሙሴ ድማ፡ ናብዚ በረኻ ኽንመውት ዝወሰድካናስ፡ ኣብ ግብጺዶ መቓብር ኣይነበረን፡ ካብ ግብጺ ዘውጻእካናስ፡ ንምንታይ እዚ ገብርካና። |