Exodus 14:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፈርኦን ምስ ቀረበ፡ ደቂ እስራኤል ኣዒንቶም ኣልዒሎም፡ እንሆ፡ ግብጻውያን ደድሕሪኦም ይመጹ ነበሩ። ኣዝዮም ፈርሁ፡ ደቂ እስራኤል ድማ ንእግዚኣብሄር ጸውዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖንም በቀረበ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ዐይናቸውን አነሡ፤ እነሆም፥ ግብፃውያን ሲከተሉአቸው አዩ፤ የእስራኤልም ልጆች እጅግ ፈሩ፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖንም በቀረበ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ዓይናቸውን አነሡ፥ እነሆም ግብፃውያን በኋላቸው ገሥግስው ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች እጅግ ፈሩ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈርዖንም በቀረበ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ዓይናቸውን አነሡ፥ እነሆም ግብፃውያን ከኋላቸው እየመጡ ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች እጅግ ፈሩ፥ ወደ ጌታም ጮኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ማት ድግና፥ እስራኤላቱ ቁ ግ ጼልያ ዎደ፥ ግብጼቱ ኡንቱንቱ ጌዱዋ ካሊደ ዬዳዋ በኤድኖ፤ ያቲደ ዳሮፐ ያዪደ፥ መና ጎዳኮ ዋሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii mati diggina, Israa'eelatuu d'ok'k'u gi s'eelliyaa wode, Gibs'etuu unttunttu geeduwaa kaalliide yeeddawaa be'eeddino; yaatiide daroppe yayyiide, Med'inaa Godaakko waasseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi matigdiin Isra7eele asay guye xeelliza wode, Gibxe asay istta guyera kaalli yizayssa be7idinne daroppe babbidi GODAAS waassida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ማቲግዲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጉዬ ጼሊዛ ዎዴ፥ ጊብጼ ኣሳይ ኢስታ ጉዬራ ካሊ ዪዛይሳ ቤኢዲኔ ዳሮፔ ባቢዲ ጎዳስ ዋሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ባ ኦላንቾታራ ይሽን እስራኤለት ደምድ ያይዶሶና፤ ባንታና ማዳና መላ ጎዳኮ ዋስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy ba olanchotara yishin Isra7eeleti demmidi yayyidosona; bantana maaddana mela Godaako waassidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈርዖን በቀረበ ጊዜ እስራኤላውያን ቀና ብለው ተመለከቱ፤ እነሆ፣ ግብፃውያን ይከታተሏቸው ነበር፤ እነርሱም በታላቅ ፍርሀት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ንጉሡና ሠራዊቱ በእነርሱ ላይ አደጋ ለመጣል መምጣታቸውን አይተው እጅግ ፈሩ፤ እንዲረዳቸውም ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈርዖን ምስ ቀረበ፥ ደቂ እስራኤል ኣዒንቶም ኣልዓሉ፤ እንሆ ግብፃውያን ደድሕሪኣቶም ከም ዝገስገሱ ምስ ረአዩ የመና ፈርሑ፤ ናብ እግዚኣብሄርውን ተማህለሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፈርኦን ምስ ደቂ እስራኤል ኣዒንቶም ኣልዐሉ፡ እንሆ ኸኣ ግብጻውያን ደድሕሪኦም ገስጊሶም፡ ደቂ እስራኤል ድማ ኣዝዮም ፈርሁ፡ ናብ እግዚኣብሄር ከኣ ተማህለሉ። |