Exodus 13:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጊ እግዚኣብሄር ኣብ ኣፍኩም ምእንቲ ኪኸውንሲ፡ ኣብ ኢድኩም ምልክትን ኣብ መንጎ ኣዒንትኹም መዘከርታን ይኹን። እግዚኣብሄር ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ ኣውጺኡኩም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በበረታች እጅ ከግብፅ አውጥቶሃልና የእግዚአብሔር ሕግ በአፍህ ይሆን ዘንድ በእጅህ እንደ ምልክት፥ በዐይኖችህም መካከል እንደ መታሰቢያ ይሁንልህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በብርቱ እጅ ከግብፅ አውጥቶሃልና የእግዚአብሔር ሕግ በአፍህ ይሆን ዘንድ በእጅህ እንደ ምልክት በዓይኖችህም መካከል እንደ መታሰቢያ ይሁንልህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእጅህ እንደ ምልክት በዐይኖችህም መካከል እንደ መታሰቢያ ይሁንልህ፥ የጌታ ሕግ በአፍህ እንዲሆን፥ ጌታ በብርቱ እጅ ከግብጽ አውጥቶሃልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተንታ ባረ ዎልቃማ ኩሽያን ግብጼፐ ከሴዳ ድራዉ፥ መና ጎዳ ዎጋይ ህንተንቱ ዶናፐ ዎናዳን፥ ሀ ቦንቼትያ ጋላሳይ ነ ኩሽያን ቃቼዳነ ነ ዴሙዋን ዎዳ ሀሳይስያዋ ማላ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hinttentta bare wolk'k'aama kushiyaan Gibs'eppe kesseedda diraw, Med'inaa Godaa wogay hinttenttu doonaappe wod'd'enaadan, ha bonchchettiyaa gallassay ne kushiyaan k'achcheeddanne ne deemuwaan wotseedda hassayissiyaawaa mala gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY inttena ba wolqqama kushen Gibxeppe kessida gishshas, GODAA wogay intte doonappe shaakettontta mala, hayssi ba7aalezi intte kushe bolla qashettidanne intte liiphen woththiin qofsiza miishsha mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴና ባ ዎልቃማ ኩሼን ጊብጼፔ ኬሲዳ ጊሻስ፥ ጎዳ ዎጋይ ኢንቴ ዶናፔ ሻኬቶንታ ማላ፥ ሃይሲ ባኣሌዚ ኢንቴ ኩሼ ቦላ ቃሼቲዳኔ ኢንቴ ሊጴን ዎን ቆፍሲዛ ሚሻ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ባለይ ህንተ ኩሸን ዎይኮ ህንተ ሶምኦን ቃሸትዳ ማላ ግድድ ህንተና ቆፍስያባ ግዳና። ጎዳይ ህንተና ባ ግታ ዎልቃን ግብፀፈ ከስዳ ግሾ፥ ጎዳ ዎጋይ ህንተ ዶናፐ ዎና መላነ ሀራታስ ህንተ ኦዳና መላ ህንተና ቆፍሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ba7aaley hinte kushen woyko hinte som7on qashetida malla gididi hintena qofisiyaba gidana. Goday hintena ba gita wolqan Gibxefe kessida gisho, Godaa wogay hinte doonape wodhonna melanne haratas hinte odana mela hintena qofisana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሕግ በከንፈራችሁ ላይ እንዲሆን ይህ በዓል ለእናንተ በእጃችሁ ላይ እንደ ታሰረ ምልክት፣ በእግራችሁ ላይ እንደሚገኝ መታሰቢያ ይሆንላችኋል። እግዚአብሔር (ያህዌ) በኀያል ክንዱ ከግብፅ አውጥቷችኋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም በዓል በእጃችሁ እንደ ታሰረ ምልክትና በግንባራችሁ እንዳለ ማስታወሻ ይሆንላችኋል፤ እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ ከግብጽ ስላወጣችሁም የእግዚአብሔር ሕግ ዘወትር ከአንደበታችሁ ሳይለይ በቃላችሁ እንድትደግሙትና እንድታጠኑት ያስታውሳችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብሓያል ኢዱ ኻብ ግብፂ ኣውፂኡካ እዩ እሞ፥ ሕጊ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኣብ ኣፍካ ክኸውን፥ ኣብ ኢድካ ንምልክት፥ ኣብ ኣዒንትኻ ድማ ንመዘከርታ ይኹነልካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ ኣውጺኡካ እዩ እሞ፡ ሕጊ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኣብ ኣፍካ ኪኸውን ኣብ ኢድካ ንምልክት ኣብ መንጎ ኣዒንትኻ ድማ ንመዘከሪ ይኹንካ። |