Exodus 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ንወድኻ ንገሮ እሞ ከምዚ በሎ፦ እዚ ኻብ ግብጺ ምስ ወጻእኩ እግዚኣብሄር ዝገበረለይ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን፦ ‘ከግብፅ በወጣሁ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ስለአደረገልኝ ነው’ ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን። ከግብፅ በወጣሁ ጊዜ እግዚአብሔር ስላደረገልኝ ነው ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን፦ “ከግብጽ በወጣሁ ጊዜ ጌታ ስላደረገልኝ ነው” ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ጋላስ ኔን ነ ናአዉ፥ ‘ታን ሀዋ ኦያዌ፥ ታን ግብጼፐ ከስያ ዎደ፥ መና ጎዳይ ታዉ ኦዳዋ ሀሳያናሳ’ ያጋደ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He gallassi neeni ne na'aw, ‹Taani hawaa ootsiyaawe, taani Gibs'eppe kesiyaa wode, Med'inaa Goday taw ootseeddawaa hassayanaassa› yaagaade oda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «He gallas neni ne naytas, ‹Tani hayssa ooththizay tani Gibxeppe keziza wode GODAY taas ooththidayssa zaari qoppanaassa› ga yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄ ጋላስ ኔኒ ኔ ናይታስ፥ ‹ታኒ ሃይሳ ኦዛይ ታኒ ጊብጼፔ ኬዚዛ ዎዴ ጎዳይ ታስ ኦዳይሳ ዛሪ ቆፓናሳ› ጋ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ኔኒ፥ ‘ታኒ ሀይሳ ኦይ ታኒ ግብፀፈ ከይያ ዎደ ጎዳይ ታዉ ኦዳይሳ ቆፓናሳ’ ያጋዳ ነ ናይታስ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas neeni, ‘Taani haysa oothey taani Gibxefe keyiya wode Goday taw oothidaysa qopanaasa’ yaagada ne naytas oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያችም ዕለት፣ ‘እኔ ይህን የማደርገው ከግብፅ ምድር በወጣሁበት ጊዜ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስላደረገልኝ ነገር ነው’ ብለህ ለልጅህ ንገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዓሉም በሚከበርበት ጊዜ ይህን ሁሉ የምታደርጉት ከግብጽ በወጣችሁበት ጊዜ እግዚአብሔር ያደረገላችሁን መልካም ነገር ሁሉ ለማስታወስ መሆኑን ለልጆቻችሁ ተርኩላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ንደቅኻ፦ ‘እዙይ ስለ እቲ እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ ኽወፅእ እንተለኹ ዝገበረለይ ኢለ እየ ዝገብሮ ዘለኹ’ ኢልካ ንገሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ንወድኻ ኸምዚ ኢልካ ትነግሮ፡ ዚ ብዛዕባቲ ካብ ግብጺ ምስ ወጻእኩ እግዚኣቤር ዝገበረለይ እዩ። |