Exodus 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ነቶም ህዝቢ፡ ነዛ ካብ ግብጺ፡ ካብ ቤት ባርነት ዝወጻእኩምላ መዓልቲ ሕሰቡላ። እግዚኣብሄር ብሓይሊ ኢድ ካብዚ ቦታ እዚ መሪሑኩም እዩ እሞ፤ ብሑቕ ዝኾነ እንጌራ ኣይብላዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ሕዝቡን አለ፥ “ከባርነት ቤት ከግብፅ የወጣችሁባትን ይህችን ቀን ዐስቡ፤ እግዚአብሔር ከዚህ ቦታ በበረታች እጅ አውጥቶአችኋልና። ስለዚህ የቦካ እንጀራ አትብሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ሕዝቡን አለ። ከባርነት ቤት ከግብፅ የወጣችሁበትን ይህን ቀን አስቡ፥ እግዚአብሔር ከዚህ ቦታ በብርቱ እጅ አውጥቶአችኋልና፤ ስለዚህ የቦካ እንጀራ አትብሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ሕዝቡን አለ፦ ከባርነት ቤት ከግብጽ የወጣችሁበትን ይህንን ቀን አስቡ፥ ጌታ ከዚህ ቦታ በብርቱ እጅ አውጥቶአችኋልና ስለዚህ የቦካ እንጀራ አትብሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ አሳ፥ “ግብጼፐ፥ አይለተ ጋድያፐ ህንተንቱ ከሴዳ ጋላሳ፥ ሀ ጋላሳ ሀሳይተ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባረ ዎልቃማ ኩሽያን ህንተንታ ከሴዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እርሹ ገሌዳዋ ኡባካ ሞፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Muse asaa, «Gibs'eppe, ayiletetsaa gadiyaappe hinttenttu kesseedda gallassaa, ha gallassaa hassayite; ayaw gooppe, Med'inaa Goday bare wolk'k'aama kushiyaan hinttentta kesseedda; hewaa diraw, irshshuu geleeddawaa ubbakka mooppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey asaa, «Gibxeppe, aylleteththa biittafe intte kezida gallassaya hanno gallassayo gididayssa yuushshi qoppite; ays giikko GODAY ba wolqqama qesen inttena kessides; hessa gishshas irshoy gelida kath aykkoka moopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኣሳ፥ «ጊብጼፔ፥ ኣይሌቴ ቢታፌ ኢንቴ ኬዚዳ ጋላሳያ ሃኖ ጋላሳዮ ጊዲዳይሳ ዩሺ ቆፒቴ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳይ ባ ዎልቃማ ቄሴን ኢንቴና ኬሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢርሾይ ጌሊዳ ካ ኣይኮካ ሞፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ አሳኮ፥ “ሀ ጋላሳይ፥ ህንተ ግብፀ አይለተፈ ከይዳ ጋላስ ግድያ ግሾ እያ ቆፕተ። ጎዳይ ባ ግታ ዎልቃን ህንተና ከስዳይ ሄ ጋላሳና ግድያ ግሾ፥ እርሾይ ገልዳባ አይኮካ ሞፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Musey asaako, “Ha gallasay, hinte Gibxe aylletethaafe keyida gallas gidiya gisho iya qopite. Goday ba gita wolqan hintena kessiday he gallasaana gidiya gisho, irshoy gelidaba aykoka moopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ ሕዝቡን እንዲህ አለ፤ “ከባርነት ምድር ከግብፅ የወጣችሁባትን ይህችን ዕለት አስታውሱ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር (ያህዌ) በኀያል ክንዱ አውጥቷችኋል። እርሾ ያለበትን ማንኛውንም ነገር አትብሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ለሕዝቡ እንዲህ አለ፦ “ይህ ቀን በባርነት ስትገዙ የኖራችሁበትን የግብጽን ምድር ለቃችሁ የወጣችሁበት ስለ ሆነ ይህን ቀን አስታውሱ፤ እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ በመታደግ ያወጣችሁ በዚህ ቀን ነው፤ ስለዚህ በዚህ ቀን እርሾ የነካው እንጀራ አትብሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ነቶም ህዝቢ “እግዚኣብሄር፥ ብሓያል ኢድ ካብ ግብፂ ኣውፅኢኩም እዩ እሞ፥ ነዛ ኻብ ምድሪ ባርነት ዝወፃእኹምላ መዓልቲ ዘክርዋ፤ ዝበዅዐ፥ ከቶ ኣይትብልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንህዝቢ በለ፡ እዝጋኢባሄር ብሃያል ኢድ ካብኣ ኣውጺእኩም እዩ እሞ፡ ነዛ ኻብ ግብጺ ኻብ ባርነት ዘውጻእኩምላ መዓልቲ እዚኣ ዘክርዋ፡ ብኹዕ ከኣ ኣይበላዕ። |