Exodus 13:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሎም በዅሪ ውሉዳት፡ ኣብ ደቂ እስራኤል ማህጸን ኣደ ዝኸፍት ዘበለ ዅሉ ሰብን እንስሳን ቅድሰለይ። ናተይ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም፥ ከእንስሳም መጀመሪያ የተወለደውን ማሕፀንን የሚከፍት በኵር ሁሉ ለእኔ ለይልኝ፤ የእኔ ነው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ፤ የእኔ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ማሕፀንን የሚከፈት በኩርን ሁሉ፤ በእስራኤል ልጆች መካከል፥ ከሰውም፥ ከእንስሳም ለእኔ ቀድስልኝ፥ የእኔ ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ባይራ የለቴዳ አቱማዋ ኡባ ታዉ ዱማያ። እስራኤልያ አሳ ግዶን ኡሉዋፐ የለቴዳ ባይራ ኡባይ፥ መህያ ግድና አሳ ግድና፥ ኡባይካ ታዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Bayira yeletteedda attumawaa ubbaa taw dummaya. Israa'eeliyaa asaa giddon uluwaappe yeletteedda bayira ubbay, mehiyaa giddina asaa giddina, ubbaykka tawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Adde gidi koyro yelettida ubbaa taas dummasa. Isra7eele asaa giddon koyro yelettida bayray wuri mehe gidiin as gidiin wurikka taassa.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣዴ ጊዲ ኮይሮ ዬሌቲዳ ኡባ ታስ ዱማሳ። ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶን ኮይሮ ዬሌቲዳ ባይራይ ዉሪ ሜሄ ጊዲን ኣስ ጊዲን ዉሪካ ታሳ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባይራ የለትዳ አደ ኡባ ታዉ ዱማያ። እስራኤለ አሳ ግዶን ባይራ የለትዳ ኡባይ፥ አሰ ዎይኮ መሄ ግድን ኡባይ ታባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Bayra yeletida adde ubbaa taw dummaya. Isra7eele asaa giddon bayra yeletida ubbay, ase woyko mehe gidin ubbay tabaa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “መጀመሪያ የተወለደውን ወንድ ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ፤ ከእስራኤላውያን መካከል የእናቱ የበኵር ልጅ የሆነው ማሕፀን ከፋች ሰውም ሆነ እንስሳ የእኔ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከእስራኤል ሕዝብም ሆነ ከእንስሶቹ በኲር ሆኖ የተወለደ ሁሉ ለእኔ መሆን ይገባዋል፤ ስለዚህ በኲር ሆኖ የተወለደውን ሁሉ ለእኔ እንዲሆን ቀድሰው።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ኣብ ደቂ እስራኤል ማሕጸን ዚኸፍት ኩሉ ሰቡን እንስሳኡን፡ ንሱ ናተይ እዩ እሞ ኩሉ በኹሪ ናኣይ ቀድሶ ኢሉ ተዛረቦ። |