Exodus 13:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሎም በዅሪ ውሉዳት፡ ኣብ ደቂ እስራኤል ማህጸን ኣደ ዝኸፍት ዘበለ ዅሉ ሰብን እንስሳን ቅድሰለይ። ናተይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ዘንድ ከሰ​ውም፥ ከእ​ን​ስ​ሳም መጀ​መ​ሪያ የተ​ወ​ለ​ደ​ውን ማሕ​ፀ​ንን የሚ​ከ​ፍት በኵር ሁሉ ለእኔ ለይ​ልኝ፤ የእኔ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ፤ የእኔ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማሕፀንን የሚከፈት በኩርን ሁሉ፤ በእስራኤል ልጆች መካከል፥ ከሰውም፥ ከእንስሳም ለእኔ ቀድስልኝ፥ የእኔ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባይራ የለቴዳ አቱማዋ ኡባ ታዉ ዱማያ። እስራኤልያ አሳ ግዶን ኡሉዋፐ የለቴዳ ባይራ ኡባይ፥ መህያ ግድና አሳ ግድና፥ ኡባይካ ታዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Bayira yeletteedda attumawaa ubbaa taw dummaya. Israa'eeliyaa asaa giddon uluwaappe yeletteedda bayira ubbay, mehiyaa giddina asaa giddina, ubbaykka tawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Adde gidi koyro yelettida ubbaa taas dummasa. Isra7eele asaa giddon koyro yelettida bayray wuri mehe gidiin as gidiin wurikka taassa.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣዴ ጊዲ ኮይሮ ዬሌቲዳ ኡባ ታስ ዱማሳ። ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶን ኮይሮ ዬሌቲዳ ባይራይ ዉሪ ሜሄ ጊዲን ኣስ ጊዲን ዉሪካ ታሳ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባይራ የለትዳ አደ ኡባ ታዉ ዱማያ። እስራኤለ አሳ ግዶን ባይራ የለትዳ ኡባይ፥ አሰ ዎይኮ መሄ ግድን ኡባይ ታባ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bayra yeletida adde ubbaa taw dummaya. Isra7eele asaa giddon bayra yeletida ubbay, ase woyko mehe gidin ubbay tabaa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “መጀመሪያ የተወለደውን ወንድ ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ፤ ከእስራኤላውያን መካከል የእናቱ የበኵር ልጅ የሆነው ማሕፀን ከፋች ሰውም ሆነ እንስሳ የእኔ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከእስራኤል ሕዝብም ሆነ ከእንስሶቹ በኲር ሆኖ የተወለደ ሁሉ ለእኔ መሆን ይገባዋል፤ ስለዚህ በኲር ሆኖ የተወለደውን ሁሉ ለእኔ እንዲሆን ቀድሰው።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ኣብ ደቂ እስራኤል ማሕጸን ዚኸፍት ኩሉ ሰቡን እንስሳኡን፡ ንሱ ናተይ እዩ እሞ ኩሉ በኹሪ ናኣይ ቀድሶ ኢሉ ተዛረቦ።