Exodus 13:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፈርኦን ነቶም ህዝቢ ምስ ሓደጎም ድማ፡ ኣምላኽ ኣብ መገዲ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ኣብ ቀረባ እኳ እንተ ነበረት፡ ኣይመረሖምን። ምኽንያቱ እግዚኣብሄር፥ እቲ ህዝቢ ውግእ ርእዩ ናብ ግብጺ እንተ ተመሊሱ ከይንሳሕ ኢሉ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ፈር​ዖን ሕዝ​ቡን በለ​ቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ምድር መን​ገድ አል​መ​ራ​ቸ​ውም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “ሕዝቡ ሰል​ፉን በአየ ጊዜ እን​ዳ​ይ​ጸ​ጽ​ተው፥ ወደ ግብ​ፅም እን​ዳ​ይ​መ​ለስ” ብሎ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ምድር መንገድ አልመራቸውም፤ እግዚአብሔር። ሕዝቡ ሰልፉን ባየ ጊዜ እንዳይጸጽተው ወደ ግብፅም እንዳይመለስ ብሎአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ እግዚአብሔር ምንም እንኳን ቅርብ ቢሆን በፍልስጥኤማውያን ምድር መንገድ አልመራቸውም፤ እግዚአብሔር፦ “ሕዝቡ ሰልፉን ባየ ጊዜ እንዳይጸጽተው ወደ ግብጽም እንዳይመለስ” ብሏልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ አሳ የዴዳ ዎደ፥ ጾሳይ ኡንቱንታ ፕልስጼማ ቢታና አያ ኦጊ ማታ ግዶፐነ ሄ ኦግያና ካለቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ፥ “አሳይ ኦላ በኦፐ፥ ባረ ቆፋ ላሚደ፥ ጉየ ግብጼ ስመናዳን” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii asaa yeddeedda wode, S'oossay unttuntta Piliss's'eema biittaana aatsiyaa ogii mata gidooppenne he ogiyaanna kaaletsibeenna; ayaw gooppe, S'oossay, «Aasi olaa be'ooppe, bare k'ofaa laammiide, guyye Gibs'e simmenaadan» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoy asaa yeddida wode Xoossi istta Filisxeeme biittara kanththisiza ogey mata shin he ogezara efibeenna; gaasoykka Xoossi, «Asay ola beykko ba qofaa laammidi guye Gibxe simmanaakko» giidi qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይ ኣሳ ዬዲዳ ዎዴ ጾሲ ኢስታ ፊሊስጼሜ ቢታራ ካንሲዛ ኦጌይ ማታ ሺን ሄ ኦጌዛራ ኤፊቤና፤ ጋሶይካ ጾሲ፥ «ኣሳይ ኦላ ቤይኮ ባ ቆፋ ላሚዲ ጉዬ ጊብጼ ሲማናኮ» ጊዲ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ አሳ የድዳ ዎደ፥ ፆሳይ ኤንታ ማታ ግድዳ ፍልስፄመ ቢታራ ካንስያ ኦግያራ ካለቤና። ፆሳይ ሄሳ ኦዳይ፥ “አሳ ኦል ጋክኮ፥ ባንታ ቆፋ ላምድ ጉየ ግብፀ ስማና” ያግድ ቆፕዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy asaa yeddida wode, Xoossay enta mata gidida Filisxeeme biittara kanthisiya ogiyara kaalethibeenna. Xoossay hessa oothiday, “Asaa oli gakiko, banta qofaa laammidi guye Gibxe simmana” yaagidi qopida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ አቋራጭ ቢሆንም እንኳ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በፍልስጥኤም ምድር በሚያልፈው መንገድ አልመራቸውም፤ “ጦርነት ቢያጋጥማቸው ሐሳባቸውን ለውጠው ወደ ግብፅ ይመለሱ ይሆናል” ብሏልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የግብጽ ንጉሥ ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ እግዚአብሔር ቅርብ በሆነው በፍልስጥኤም የባሕር ጠረፍ በኩል ባለው መንገድ አልመራቸውም፤ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት ሕዝቡ ከፊት ለፊታቸው ጦርነት እንደሚጠብቃቸው በሚያዩበት ጊዜ ሐሳባቸውን ለውጠው ወደ ግብጽ እንዳይመለሱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈርዖን ነቶም ህዝቢ ክኸዱ ምስ ሰደዶም ድማ፥ እግዚኣብሄር እቶም ህዝቢ ውግእ ምስ ረአዩ፥ ተናሲሖም ናብ ግብፂ ኸይምለሱ ኢሉ፥ ቀረባ እኳ እንተ ነበረት፥ በታ መንገዲ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ኣይመርሖምን።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ ፈርኦን ነቶም ህዝቢ ምስ ሕደጎም፡ ኣምላኽ፡ እቶም ህዝቢ ውግእ ምስ ዚርእዩ፡ ተጣዒሶም ናብ ግብጺ ኸይምለሱ ኢሉ ነበረ እሞ፡ እታ መገዲ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን፡ ንሳ ቐረባ ኽነሳ፡ ኣምላኽ ብእኣ ኣይመርሖምን።