Exodus 13:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወድኻ ድሒሩ ምስ ሓተተካን፡ እንታይ እዩ፧ ከምዚ ክትብሎ ኣሎካ፦ እግዚኣብሄር ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ፡ ካብ ቤት ባርነት ኣውጽኣና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ይሆ​ናል፤ ከዚህ በኋላ ልጅህ፦ ‘ይህ ምን​ድን ነው?’ ብሎ በጠ​የ​ቀህ ጊዜ እን​ዲህ ትለ​ዋ​ለህ፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በብ​ርቱ እጅ ከባ​ር​ነት ቤት ከግ​ብፅ ምድር አወ​ጣን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ይሆናል፤ በሚመጣው ጊዜ ልጅህ። ይህ ምንድር ነው? ብሎ በጠየቀህ ጊዜ እንዲህ ትለዋለህ። እግዚአብሔር በብርቱ እጅ ከባርነት ቤት ከግብፅ ምድር አወጣን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ይሆናል በሚመጣው ጊዜ ልጅህ፦ ይህ ምንድነው? ብሎ በጠየቀህ ጊዜ እንዲህ ትለዋለህ፦ ጌታ በብርቱ እጅ ከባርነት ቤት ከግብጽ አወጣን፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስንና ያና ዎድያን ነ ናአይ ኔና፥ ‘ሀዌ አዬ?’ ያጊደ ኦቾፐ፥ ኔን አ፥ ‘መና ጎዳይ ኑና ዎልቃማ ኩሽያን ግብጼፐ፥ አይለተ ጋድያፐ ከሴዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sintsanna yaana wodiyaan ne na'ay neena, ‹Hawe ayee?› yaagiide oochchooppe, neeni Aa, ‹Med'inaa Goday nuuna wolk'k'aama kushiyaan Gibs'eppe, ayiletetsaa gadiyaappe kesseedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wodeppe ne nay nena, ‹Hayssi aaza wogaa?› gi oychchiko, neni izas, ‹GODAY nuna ba wolqqama qesen aylleteththa biitta Gibxeppe kessides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎዴፔ ኔ ናይ ኔና፥ ‹ሃይሲ ኣዛ ዎጋ?› ጊ ኦይቺኮ፥ ኔኒ ኢዛስ፥ ‹ጎዳይ ኑና ባ ዎልቃማ ቄሴን ኣይሌቴ ቢታ ጊብጼፔ ኬሲዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስንራ ያና ላይታን ነ ናይት ነና፥ ‘ሀይስ አይቤ?’ ግድ ኦይችኮ ኔኒ፥ ‘ጎዳይ ኑና ባ ግታ ዎልቃን ግብፀ አይለተፈ ከስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sinthara yaana laythatan ne nayti nena, ‘Haysi aybee?’ gidi oychiko neeni, ‘Goday nuna ba gita wolqan Gibxe aylletethaafe kessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በሚመጡት ዘመናት ልጅህ፣ ‘ይህ ምን ማለት ነው?’ ብሎ ቢጠይቅህ እንዲህ በለው፤ ‘ከባርነት ምድር ከግብፅ እግዚአብሔር (ያህዌ) በኀያል ክንዱ አወጣን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሚመጡት ዘመናት ልጆችህ የዚህን ሥርዓት ትርጒም ቢጠይቁህ፥ እንዲህ በማለት ታስረዳቸዋለህ፦ ‘በባርነት ከተገዛንበት ከግብጽ ምድር እግዚአብሔር በታላቅ ኀይል አወጣን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብዝመፅእ ዘመን ደቅኻ ‘እዙይ እንታይ እዩ’ ኢሎም እንተ ጠየቑኻ፥ ‘እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ፥ ካብ ምድሪ ባርነት ብሓያል ቅልፅሙ ኣውፅአና።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ ንዳሕራይ ወድኻ እዚ እንታይ እዩ፡ ኢሉ ምስ ሓተትካ፡ ንስኻ፡ ንእግዚኣብሄር ካብ ግብጺ፡ ካብ ቤት ባርነት ብሓያል ኢድ ኣውጽኣና።