Exodus 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወድኻ ድሒሩ ምስ ሓተተካን፡ እንታይ እዩ፧ ከምዚ ክትብሎ ኣሎካ፦ እግዚኣብሄር ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ፡ ካብ ቤት ባርነት ኣውጽኣና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ይሆናል፤ ከዚህ በኋላ ልጅህ፦ ‘ይህ ምንድን ነው?’ ብሎ በጠየቀህ ጊዜ እንዲህ ትለዋለህ፦ እግዚአብሔር በብርቱ እጅ ከባርነት ቤት ከግብፅ ምድር አወጣን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ይሆናል፤ በሚመጣው ጊዜ ልጅህ። ይህ ምንድር ነው? ብሎ በጠየቀህ ጊዜ እንዲህ ትለዋለህ። እግዚአብሔር በብርቱ እጅ ከባርነት ቤት ከግብፅ ምድር አወጣን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ይሆናል በሚመጣው ጊዜ ልጅህ፦ ይህ ምንድነው? ብሎ በጠየቀህ ጊዜ እንዲህ ትለዋለህ፦ ጌታ በብርቱ እጅ ከባርነት ቤት ከግብጽ አወጣን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስንና ያና ዎድያን ነ ናአይ ኔና፥ ‘ሀዌ አዬ?’ ያጊደ ኦቾፐ፥ ኔን አ፥ ‘መና ጎዳይ ኑና ዎልቃማ ኩሽያን ግብጼፐ፥ አይለተ ጋድያፐ ከሴዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sintsanna yaana wodiyaan ne na'ay neena, ‹Hawe ayee?› yaagiide oochchooppe, neeni Aa, ‹Med'inaa Goday nuuna wolk'k'aama kushiyaan Gibs'eppe, ayiletetsaa gadiyaappe kesseedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wodeppe ne nay nena, ‹Hayssi aaza wogaa?› gi oychchiko, neni izas, ‹GODAY nuna ba wolqqama qesen aylleteththa biitta Gibxeppe kessides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዴፔ ኔ ናይ ኔና፥ ‹ሃይሲ ኣዛ ዎጋ?› ጊ ኦይቺኮ፥ ኔኒ ኢዛስ፥ ‹ጎዳይ ኑና ባ ዎልቃማ ቄሴን ኣይሌቴ ቢታ ጊብጼፔ ኬሲዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስንራ ያና ላይታን ነ ናይት ነና፥ ‘ሀይስ አይቤ?’ ግድ ኦይችኮ ኔኒ፥ ‘ጎዳይ ኑና ባ ግታ ዎልቃን ግብፀ አይለተፈ ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sinthara yaana laythatan ne nayti nena, ‘Haysi aybee?’ gidi oychiko neeni, ‘Goday nuna ba gita wolqan Gibxe aylletethaafe kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በሚመጡት ዘመናት ልጅህ፣ ‘ይህ ምን ማለት ነው?’ ብሎ ቢጠይቅህ እንዲህ በለው፤ ‘ከባርነት ምድር ከግብፅ እግዚአብሔር (ያህዌ) በኀያል ክንዱ አወጣን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚመጡት ዘመናት ልጆችህ የዚህን ሥርዓት ትርጒም ቢጠይቁህ፥ እንዲህ በማለት ታስረዳቸዋለህ፦ ‘በባርነት ከተገዛንበት ከግብጽ ምድር እግዚአብሔር በታላቅ ኀይል አወጣን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብዝመፅእ ዘመን ደቅኻ ‘እዙይ እንታይ እዩ’ ኢሎም እንተ ጠየቑኻ፥ ‘እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ፥ ካብ ምድሪ ባርነት ብሓያል ቅልፅሙ ኣውፅአና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ ንዳሕራይ ወድኻ እዚ እንታይ እዩ፡ ኢሉ ምስ ሓተትካ፡ ንስኻ፡ ንእግዚኣብሄር ካብ ግብጺ፡ ካብ ቤት ባርነት ብሓያል ኢድ ኣውጽኣና። |