Exodus 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓዊ ተጠቢሱ ደኣ እምበር፡ ጥሩይን ኣብ ማይ ዘይጠልቀየን ኣይትብላዕዎ። ርእሱ ምስ እግራ፡ ምስ ምድፋእ ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጥሬውንም፥ በውኃም የበሰለውን አትብሉ፤ ነገር ግን በእሳት የተጠበሰውን ራሱን፥ እግሩንና ሆድ ዕቃውን ብሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጥሬውን በውኃም የበሰለውን አትብሉ፥ ነገር ግን ከራሱ ከጭኑ ከሆድ ዕቃው ጋር በእሳት የተጠበሰውን ብሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጥሬውን ወይም በውኃ የበሰለውን አትብሉ፥ ነገር ግን ራሱ፥ ከእግሮቹና ከሆድ ዕቃው ጋር በእሳት የተጠበሰውን ብሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሹዋ ቃይያ ዎይ ዶይሲደ ሞፕተ፤ ሁጲያካ ገደቱዋካ ቃን ግዶ አሹዋካ ኡባ ቃንጸናን ሙምያ ጺጽተ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ashuwaa k'ayiyaa woy doyssiide mooppite; huup'iyaakka gedetuwaakka k'antsaa giddo ashuwaakka ubbaa k'ans's'ennan muumiyaa s'iis's'ite; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ashoza qaye woykko doyssidi moopite; hu7eza; gedata; qanththa ashozakka ubbaa xiixidi miite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሾዛ ቃዬ ዎይኮ ዶይሲዲ ሞፒቴ፤ ሁኤዛ፤ ጌዳታ፤ ቃን ኣሾዛካ ኡባ ጺጺዲ ሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሹዋ ቃየ ዎይኮ ካድ ሞፕተ። ሁጵያ፥ ገዳታነ ኡሎ አሾታ ኡባ ጫጭድ ሚተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ashuwa qaye woyko kathidi moopite. Huuphiya, gedatanne ulo ashota ubbaa caacidi miite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጥሬውን ሥጋ ወይም ቅቅሉን አትብሉ፤ ነገር ግን ጭንቅላቱን፣ እግሮቹንና ሆድ ዕቃውን በእሳት ላይ ጠብሳችሁ ብሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሥጋውም ጥሬውን ወይም ቅቅሉን አትብሉ፤ ራሱን፥ እግሮቹን የሆድ ዕቃውንም ጭምር በሙሉ ጠብሳችሁ ሥጋውን ብሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ርእሱን ኣእጋሩን ናይ ውሽጢ ኣካላቱን ብሓዊ ጠቢስኩም ብልዕዎ እምበር፥ ካብቲ ጥረ ስጋ ኾነ፥ ካብቲ ብማይ ዝበሰለ ኣይትብልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስናይ ርእሱን ኣእጋሩን ናውቲ ኸብዱን ብሓዊ ይጠበስ ኣምበር፡ ካብቲ ዝሕላ ኾነ፡ ካብቲ ብማይ ዝበሰለ ኣይትብልዑ። |