Exodus 12:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ለይቲ እቲኣ ድማ ነቲ ስጋ ብሓውን ዘይበዅዐ እንጌራን ተጠቢሱ ይበልዕዎ። ብመሪር ኣትክልቲ ድማ ይበልዕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ሳ​ትም የተ​ጠ​በ​ሰ​ውን ሥጋ​ውን በዚ​ያች ሌሊት ይብሉ፤ ቂጣ​ውን እን​ጀ​ራም ከመ​ራራ ቅጠል ጋር ይብ​ሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእሳት የተጠበሰውን ሥጋውንና ቂጣውን እንጀራ በዚያች ሌሊት ይብሉ፤ ከመራራ ቅጠል ጋር ይበሉታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሥጋውን በዚያች ሌሊት ይብሉ፤ በእሳት የተጠበሰውን ካልቦካ ቂጣና ከመራራ ቅጠል ጋር ይብሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሹዋ ሄ ጋላስ ቃማ ታማን ጺጽ ጺጺደ፥ ጫምያ ቦንጭያናነ ኡኬዳ ኡክና ሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ashuwaa he gallassi k'amma taman s'iis's'i s'iis's'iide, c'ammiyaa bonc'c'iyaananne uukkeedda ukitsaanna miino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ashoza he gallas qammaka taman xiixidi, cammiza bonccoranne irshoy baynda uukettida ukeththara metto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሾዛ ሄ ጋላስ ቃማካ ታማን ጺጺዲ፥ ጫሚዛ ቦንጮራኔ ኢርሾይ ባይንዳ ኡኬቲዳ ኡኬራ ሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሹዋ ሄ ጋላስ ቃማ ታማን ጫጭድ ጫምያ ቦንጮራነ ኡይራ ሚተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ashuwa he gallas qamma taman caacidi cammiya boncoranne uythara miite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሥጋውንም በዚያችው ሌሊት በእሳት ላይ ጠብሰው ከመራራ ቅጠልና ካልቦካ ቂጣ ጋር ይብሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሥጋውንም በዚያኑ ሌሊት እየጠበሱ ከመራር ቅጠልና ካልቦካ ቂጣ ጋር ይብሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ስጋኡ ድማ ብሓዊ ጠቢሶም ብቕጫን መሪር ሓምልን ገይሮም በታ ለይቲ እቲኣ ይብልዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ስጋኡ ድማ በቲ ለይቲ እቲኣ ይብልዎ፡ ብሓዊ ጠቢሶም፡ ምስ ቅጫን ምስ መሪር ሓምልን ይብልዕዎ።