Exodus 12:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ጓና ምሳኻትኩም ተቐሚጡ ንእግዚኣብሄር ፋስጋ እንተ ኣኽቢሩ፡ ኵሎም ደቂ ተባዕትዮኡ ይግዘሩ፡ ሽዑ ቀሪቡ ይሕሎ። ዘይግዙር ካብኣ ኣይበልዕን እዩ እሞ፡ ከም ኣብታ ሃገር እተወልደ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርን ፋሲካ ያደርግ ዘንድ ወደ እናንተ የመጣ መጻተኛ ቢኖር ወንዱን ሁሉ ትገርዛለህ፤ ያን ጊዜም ፋሲካ ያደርግ ዘንድ ይገባል፤ እንደ ሀገር ልጅም ይሆንላችኋል፤ ያልተገረዘ ሁሉ ግን ከእርሱ አይብላ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንግዳ ሰውም በመካከላችሁ ቢቀመጥ ለእግዚአብሔርም ፋሲካን ሊያደርግ ቢወድድ፥ አስቀድሞ ወንድ ሁሉ ይገረዝ፥ ከዚያም ወዲያ ይቅረብ ያድርግም፤ እንደ አገር ልጅም ይሆናል፤ ያልተገረዘ ሁሉ ግን ከእርሱ አይብላ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዳ ሰውም በመካከላችሁ ቢቀመጥ ለጌታም ፋሲካን ሊያደርግ ቢፈልግ፥ እርሱና የእርሱ ወንዶች ሁሉ ይገረዙ ከዚያም ይቅረብ ያድርግም፤ እንደ አገሩ ተወላጅም ይሆናል፤ ያልተገረዘ ሁሉ ግን ከእርሱ አይብላ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “በቲ ዪደ ህንተንቱ ግዶን ደእያ አሳይ መና ጎዳ ፓስጋ ቦንቻናዉ ኮዮፐ፥ ኮይሮ ሄ አቱማ አሳይ ኡባይ ቃጻረቶ። ሄዋፐ ጉይያን እ ሄ ቢታን የለቴዳ አሳዳን ሺቂደ፥ ፓስጋ ቦንቻናዉ ዳንዳዬ። ሽን ቃጻረትቤና አሳይ ኡባካ አፐ ሞፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Betii yiide hinttenttu giddon de'iyaa Asay Med'inaa Godaa Paasigaa bonchchanaw koyooppe, koyro he attuma Asay ubbay k'as's'aretto. Hewaappe guyyiyaan I he biittaan yeletteedda asaadan shiik'iide, Paasigaa bonchchanaw danddayee. Shin k'as's'arettibeenna Asay ubbakka aappe mooppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Bete yiidi intte giddon diza asi GODAA Paaziga yarsho bonchchanaas koykko ba soon adde gidida asa ubbaa qaxxaro. Hessafe guye izi he biittan yelettida asa mala shiiqidi Paaziga yarsho bonchchanaas bessees. Gido attiin qaxxarettontta asi mulekka izappe mooppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቤቴ ዪዲ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ኣሲ ጎዳ ፓዚጋ ያርሾ ቦንቻናስ ኮይኮ ባ ሶን ኣዴ ጊዲዳ ኣሳ ኡባ ቃጻሮ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ሄ ቢታን ዬሌቲዳ ኣሳ ማላ ሺቂዲ ፓዚጋ ያርሾ ቦንቻናስ ቤሴስ። ጊዶ ኣቲን ቃጻሬቶንታ ኣሲ ሙሌካ ኢዛፔ ሞፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ጋደ አስ ግድድ ህንተ ግዶን ደእያ አስ ጎዳ ፓስካ ባኣለ ቦንቻናዉ ኮይኮ፥ እያራነ እያ ሶን ደእያ አደ ኡባይ ቃፃረቶ። ሄሳፈ ጉየ፥ እ ቢታ አዉ ናአዳ ታይበትድ ፓስካ ባኣለ ቦንቻናዉ ዳንዳኤስ። ሽን ቃፃረትቦና አስ እያፐ ሞፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa gade asi gididi hinte giddon de7iya asi Godaa Paasika Ba7aale bonchanaw koyko, iyaranne iya son de7iya adde ubbay qaxareto. Hessafe guye, I biitta aawu na7ada taybetidi Paasika Ba7aale bonchanaw danda7ees. Shin qaxaretiboona asi iyape moopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በመካከላችሁ የሚኖር መጻተኛ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) የፋሲካ በዓል ማክበር ቢፈልግ፣ በቤተ ሰቡ ያሉት ወንዶች ሁሉ መገረዝ አለባቸው፤ ከዚያም እንደ ተወላጅ ተቈጥሮ የሥርዐቱ ተካፋይ ይሁን። ያልተገረዘ ወንድ ግን የፋሲካን ምግብ አይብላ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ያልተገረዘ ማንም ሰው አይብላ፤ የውጪ አገር ሰው በመካከላችሁ ቢኖርና የእግዚአብሔርን የፋሲካ በዓል ማክበር ቢፈልግ፥ አስቀድማችሁ በቤተሰቡ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ግረዙ፤ ከዚያም በኋላ የሀገር ተወላጅ እስራኤላዊ እንደ ሆነ ተቈጥሮ የፋሲካን በዓል ለማክበር ከእናንተ ጋር ይተባበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ጓና ምሳኻ እንተ ተቐመጠ እሞ፥ ንእግዚኣብሄር በዓል ፋሲካ ኽገብር እንተ ደለየ፥ ምስኡ ዘሎ ዅሉ ተባዕታይ ይገረዝ፤ ሽዑ ኸም ወዲ ዓዲ ተቘፂሩ በዓል ፋሲካ ይግበር። ዘይተገርዘ ግና ኻብኡ ኣይብላዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጓና ምሳኻ እንተ ተቐመጠ እሞ ንእግዚኣብሄር ፋሲጋ ኺገብር እንተ ደለየ፡ ምስኡ ዘሎ ተባዕታይ ዘበለ ኹሉ ይገዘር፡ ሽዕ ኺገብር ይቕረብ፡ ከም ወዲ ዓዲ ኸኣ ይኹን። ዝይግዙር ዘበለ ግና ካብኡ ኣይብላዕ። |