Exodus 12:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መወዳእታ እተን ኣርባዕተ ሚእትን ሰላሳን ዓመት፡ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኵሎም ሰራዊት የሆዋ ኻብ ምድሪ ግብጺ ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተ​ፈ​ጸመ በኋላ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሠራ​ዊት ሁሉ በሌ​ሊት ከግ​ብፅ ምድር ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ ከግብፅ ምድር ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚህ ቀን የጌታ ሠራዊት ሁሉ ከግብጽ ምድር ወጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኦይዱ ጼታነ ሀታሙ ላይይ ዉርያ ሄ ዉርሰ ጋላሳን፥ መና ጎዳ ጩጉ ኡባይ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He oyddu s'eetanne hattamu laytsay wuriyaa he wurssetsa gallassan, Med'inaa Godaa c'uguu ubbay Gibs'e gadiyaappe keseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He oyddu xeetanne heedzdzu tammu layththay wuriza he wurseththa gallassan GODAA asay wuri Gibxe biittafe kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኦይዱ ጼታኔ ሄ ታሙ ላይይ ዉሪዛ ሄ ዉርሴ ጋላሳን ጎዳ ኣሳይ ዉሪ ጊብጼ ቢታፌ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦይዱ ፄታነ ሀስታሙ ላይይ ዉርያ ሄ ዉርሰ ጋላስ ጎዳ አሳ ኡባይ ግብፀ ቢታፈ ከይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Oyddu xeetanne hastamu laythay wuriya he wursetha gallas Godaa asa ubbay Gibxe biittafe keyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልክ አራት መቶ ሠላሳው ዓመት በተፈጸመ ዕለት የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሰራዊት ሁሉ ግብፅን ለቅቆ ወጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አራት መቶ ሠላሳው ዓመት በተፈጸመበትም ቀን የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ የግብጽን ምድር ለቆ ወጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ እተን ኣርባዕተ ሚእትን ሰላሳን ዓመታት ዝተወድኣላ መዓልቲ፥ ኵሎም ሰራዊት እግዚኣብሄር ካብ ምድሪ ግብፂ ወፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸኣ፡ ኣብ መወዳእታ እተን ኣርባዕተ ሚእትን ሰላሳን ዓመት፡ በታ መዓልቲ ኣቲኣ ኾነ፡ ኹሎም ሰራዊት ኣግዚኣብሄር ካብ ምድሪ ግብጺ ወጹ።