Exodus 12:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ቤት ንገንሸል እንተ ሒደት እንተ ዀይኑ ድማ፡ ንሱን እቲ ኣብ ጥቓ ቤቱ ዘሎ ብጻዩን ከከም ብዝሒ ነፍሳት ይውሰድዎ። ነፍሲ ወከፍ ከከም መግቡ ንገንሸል ይቑጸረኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቤት ያሉት ሰዎች ጥቂት ቢሆኑ፥ አንድ በግም የማይጨርሱ ቢሆኑ በጉን ሊጨርሱ በሚበቁ በሰዎች ቍጥር እያንዳንዱ በአጠገቡ የሚኖረውን ጎረቤቱን ይውሰድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቤቱ ሰዎች ቍጥርም ለጠቦቱ የማይበቃ ቢሆን እርሱና ለቤቱ የቀረበው ጎረቤቱ እንደ ነፍሶቻቸው ቍጥር አንድ ጠቦት ይውሰድ፤ እያንዳንዱም እንደሚበላው መጠን ከጠቦቱ ይካፈሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤተሰቡ ቍጥር ም ለጠቦቱ የሚያንስ ከሆነ እርሱና ለቤቱ የቀረበው ጎረቤቱ በእያንዳንዱ ሰው ቍጥር አንድ ጠቦት ይውሰድ፤ እያንዳንዱም እንደሚበላው መጠን ከጠቦቱ ይካፈሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጎለ አሳ ፓይዱ ሄ ዶርሳ ዉርስ ማናዉ ጉጾፐ፥ እነ አዉ ኡባፐ ማታትያ ሾሩ ባረንቱ ሶ አሳ ፓይዲደ እት እት አሳይ ማናዉ ዳንዳይያ ኬሻ አኬኪደ፥ ሄ መህያ ሹኪደ እትፐ ሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He golle asaa paydu he dorssaa wurssi maanaw guus's'ooppe, inne aw ubbaappe matattiyaa shooruu barenttu soo asaa paydiide itti itti Asay maanaw danddayiyaa keeshshaa akeekiide, he mehiyaa shukkiide ittippe miino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He keeththa asaa qooday laaqqaza ubbaa maanaas guuxxizaa gidikko izaadey baas matattiza guta ba soo asaa mala qoodidi issaadey issaadey mi wursanayssa shaakki eretto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኬ ኣሳ ቆዳይ ላቃዛ ኡባ ማናስ ጉጺዛ ጊዲኮ ኢዛዴይ ባስ ማታቲዛ ጉታ ባ ሶ ኣሳ ማላ ቆዲዲ ኢሳዴይ ኢሳዴይ ሚ ዉርሳናይሳ ሻኪ ኤሬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኬ አሳ ታይቦይ ሄ መህያ ዉርስድ ማናዉ ዳንዳኦና እፅኮ፥ እያራነ እያ ማታ ሾሩዋራ ባንታ ሶ አሳ ታይቡዋ መላነ እስ እስ አስ ምድ ዉርሳናዉ ዳንዳእያ ኬና ኤክድ ሄ መህያ ሹክድ እስፈ ሞና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He keetha asaa tayboy he mehiya wursidi maanaw danda7onna ixiko, iyaranne iya mata shooruwara banta soo asaa taybuwa melanne issi issi asi midi wursanaw danda7iya keena ekidi he mehiya shukidi issife mona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንኛውም ቤተ ሰብ ለአንድ ሙሉ ጠቦት ቍጥሩ አነስተኛ ከሆነ፣ በጎረቤት ያሉትን ሰዎች ቍጥር እስከ ቅርብ ከሆነው ጋር መካፈል ይኖርበታል፤ እያንዳንዱ ሰው በሚበላው መጠንም ምን ያህል ጠቦት እንደሚያስፈልግ መወሰን ይኖርባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤተሰቡ አነስተኛ ከመሆኑ የተነሣ እንስሳውን በልቶ ለመጨረስ የማይችል ከሆነ ግን እርሱና የቅርብ ጐረቤቱ እያንዳንዱ የቤተሰብ አባል ሊመገበው የሚችለውን ያኽል ተመጥኖ እንስሳውን በአንድነት አብረው ይብሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ስድራ ሓደ በጊዕ በሊዖም ክውድኡ ዘይኽእሉ ውሑዳት እንተ ኾይኖም፥ ምስቲ ዝቐረበ ጐረቤቶም ኮይኖም ሓደ በጊዕ ይውሰዱ። እቶም ሰባት ይቈፀሩ፤ ነፍሲ ወከፍ ዝበልዖ መጠን ተመቒሉ ኸዓ ነቲ በጊዕ ሓቢሮም ይብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ስድራ ቤት ንሓደ ገንሸል ዚውሕዱ እንተ ኾኑ፡ ንሱን እቲ ቤቱን ዝቐረበ ጎረቤቱን ብቑጽሪ ነፍሳት ሓደ ይውሰድ። ነፍስ ወከፍ ከም ዚበልዕ መጠን ኣብቲ ገንሸል ቁጸሩ። |