Exodus 12:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ ኻብ ግብጺ ዘምጽእዎ ጣፍ ድማ ዘይበዅዐ ቅጫ ይጥሕኑ ነበሩ። ምኽንያቱ ካብ ግብጺ ተባሪሮም ክጸንሑ ስለ ዘይከኣሉ፡ ንገዛእ ርእሶም ድማ ምግቢ ኣየዳለዉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግብፅም ከእነርሱ ጋር ያወጡትን ሊጥ ቂጣ እንጎቻ አድርገው ጋገሩት። አልቦካም ነበርና፤ ግብፃውያንም ስለ አስወጡአቸው ይቈዩ ዘንድ አልተቻላቸውምና፤ ለመንገድም ስንቅ አላሰናዱም ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግብፅም ከእነርሱ ጋር ያወጡትን ሊጥ ጋገሩ፥ አልቦካም ነበርና ቂጣ እንጎቻ አደረጉት፤ ግብፃውያን በመውጣት ስላስቸኰሉአቸው ይቈዩ ዘንድ አልተቻላቸውም፥ ስንቅም አላሰናዱም ነበር። 40፤ የእስራኤልም ልጆች በግብፅ ምድር የተቀመጡት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከግብጽም ከእነርሱ ጋር ያወጡትን ሊጥ ጋገሩ፥ አልቦካም ነበርና ቂጣ አደረጉት፤ ግብፃውያን በመውጣት ስላስቸኮሉአቸው ይቆዩ ዘንድ አልተቻላቸውም፥ ስንቅም አላሰናዱም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼፐ ኡንቱንቱ አኪደ ከሴዳ ሙናቃ እርሹ ገልቤና ኡክ ኡኬድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ግብጼፐ ድርባን ከሴድኖ፤ ባረንቶ ሽንቃ ካናዉካ፥ ሙናቃይ ደንድና ኡካናዉካ ኡንቱንታ ጋቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'eppe unttunttu akkiide keseedda munak'aa irshshuu gelibeenna ukitsaa uukkeeddino; ayaw gooppe, unttunttu Gibs'eppe dirbban keseeddino; barenttoo shink'k'aa katsanawukka, munak'k'ay denddina uukkanawukka unttuntta gatsibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxeppe istti ekki kezida irshoy gelontta munuqappe uketh uukkida; ays giikko istta Gibxeppe eeson kessida gishshas baas shinqe kaththanaassinne munuqay dendiin uukkana wode istta gaththibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼፔ ኢስቲ ኤኪ ኬዚዳ ኢርሾይ ጌሎንታ ሙኑቃፔ ኡኬ ኡኪዳ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስታ ጊብጼፔ ኤሶን ኬሲዳ ጊሻስ ባስ ሺንቄ ካናሲኔ ሙኑቃይ ዴንዲን ኡካና ዎዴ ኢስታ ጋቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀፈ ኤንቲ ድርጎን ከይዳ ግሾ ካ ካናዉ ዎደ ይዶሶና። ኤንቲ ከይሸ ኤክ ከይዳ እርሾይ ገልቦና ሙኑቃፐ ኤክድ ኡይ ኡክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxefe enti dirgon keyida gisho kathi kathanaw wode dhayidosona. Enti keyishe eki keyida irshoy geliboonna munuqape ekidi uythi uukidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ ይዘው ከወጡት ሊጥ ያልቦካ ቂጣ ጋገሩ፤ ሊጡ አልቦካም ነበር፤ ምክንያቱም ከግብፅ በጥድፊያ እንዲወጡ ስለተደረጉ፣ ለራሳቸው ምግብ ለማዘጋጀት ጊዜ አልነበራቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከግብጽ በድንገት ተጣድፈው ስለ ወጡ ምግባቸውን ለማዘጋጀትም ሆነ በእርሾ የቦካ እንጀራ ለመጋገር ጊዜ ስላልነበራቸው ከግብጽ ይዘው ካወጡትም ሊጥ ቂጣ ጋገሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻብ ግብፂ ዘውፅእዎ ብሑቕ ኣይበዅዐን ነበረ እሞ ኻብኡ ቕጫታት ሰንከቱ። ካብ ግብፂ ብህፁፅ ስለ ዝተሰጐጉ ስንቆም ከዳልዉ ጊዜ ኣይነበሮምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ካብ ግብጺ ዘውጽእዎ ብሑቑ ኣይበኹዔን ነበረ እሞ፡ ካብኡ ቅጫታት ሰንከቱ። ካብ ግብጺ ስለ ኣተሰጉ፡ ኪድንጉዩ ኣይከኣሉን እሞ፡ ስንቆም ኣየዳለውን ነበሩ። |