Exodus 12:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሙሴን ንኣሮንን ድማ ብለይቲ ጸዊዑ፡ ንስኻትኩምን ደቂ እስራኤልን ተንሲእኩም ካብ ማእከል ህዝበይ ውጹ፡ በሎም። ከምቲ ዝበልካዮ ድማ ኪድ ንእግዚኣብሄር ኣገልግሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈር​ዖ​ንም ሙሴ​ንና አሮ​ንን በሌ​ሊት ጠርቶ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ተነሡ፤ ከሕ​ዝቤ መካ​ከል ውጡ፤ ሂዱም፤ እን​ዳ​ላ​ች​ሁም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አም​ል​ኩት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በሌሊት ጠርቶ። እናንተ የእስራኤልም ልጆች ተነሡ፥ ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱም፥ እንዳላችሁም እግዚአብሔርን አገልግሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴንና አሮንን በሌሊት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ የእስራኤልም ልጆች ተነሡ፥ ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱም፤ እንዳላችሁትም ጌታን አገልግሉ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ቃማ ካቲ ሙሳነ አሮና ጼሲደ፥ “ደንድተ! ህንተካ እስራኤልያ አሳይካ ታ አሳ ግዱዋፐ ከስ ቢደ ህንተንቱ ኦቼዳዋዳንካ መና ጎዳዉ ጎይንተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi k'amma kaatii Musanne Aaroona s'eesiide, «Denddite! Hinttekka Israa'eeliyaa asaykka ta asaa gidduwaappe kesi biide hinttenttu oochcheeddawaadankka Med'inaa Godaw goynnite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassa omars kawozi Musenne Aaroone xeygisidi, «Dendite! Intteka intte asaykka ta asaa giddofe kezite! Biidi intte oychchida malakka GODAAS goynnite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሳ ኦማርስ ካዎዚ ሙሴኔ ኣሮኔ ጼይጊሲዲ፥ «ዴንዲቴ! ኢንቴካ ኢንቴ ኣሳይካ ታ ኣሳ ጊዶፌ ኬዚቴ! ቢዲ ኢንቴ ኦይቺዳ ማላካ ጎዳስ ጎይኒቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ቃማ ካዎይ ሙሰነ አሮና ፄግስድ፥ “ህንተነ ህንተ እስራኤለት ታ ቢታፈ ከይድ ቢተ። ህንተ ታና ኦይችዳይሳዳ ብድ ህንተ ጎዳ ጎይንተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He qamma kawoy Musenne Aarona xeegisidi, “Hintenne hinte Isra7eeleti ta biittafe keyidi biite. Hinte tana oychidaysada bidi hinte Godaa goyinnite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈርዖን ሙሴንና አሮንን ሌሊቱን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ተነሡ፤ እናንተና እስራኤላውያን ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱ፤ በጠየቃችሁት መሠረት እግዚአብሔርን (ያህዌ) አምልኩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያኑ ሌሊት ንጉሡ ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እናንተና እስራኤላውያን ወገኖቻችሁ ሁሉ ከዚህ ውጡ! አገሬን ለቃችሁ ሂዱ! በጠየቃችሁትም መሠረት ለእግዚአብሔር ስገዱ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈርዖን ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ብለይቲ ፀዊዑ “ንስኻትኩምን ደቂ እስራኤልን ተስኡ፤ ካብ ማእኸል ህዝበይ ውፁ። ከምቲ ዝበልኩምዎ ኺዱ፤ ንእግዚኣብሄር ኣገልግሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሙሴን ንኣሮንን ብለይቲ ጸዊዑ ድማ፡ ንስኻትኩም ደቂ እስራኤልን ተንስኡ እሞ ካብ ማእከል ህዝበይ ውጹ። ከምቲ ዝበልኩምዎ ኺዱ፡ ንእግዚኣብሄር ኣገልግሉ።