Exodus 12:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሙሴን ንኣሮንን ድማ ብለይቲ ጸዊዑ፡ ንስኻትኩምን ደቂ እስራኤልን ተንሲእኩም ካብ ማእከል ህዝበይ ውጹ፡ በሎም። ከምቲ ዝበልካዮ ድማ ኪድ ንእግዚኣብሄር ኣገልግሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በሌሊት ጠርቶ አላቸው፥ “እናንተ የእስራኤልም ልጆች ተነሡ፤ ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱም፤ እንዳላችሁም እግዚአብሔርን አምልኩት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በሌሊት ጠርቶ። እናንተ የእስራኤልም ልጆች ተነሡ፥ ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱም፥ እንዳላችሁም እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴንና አሮንን በሌሊት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እናንተ የእስራኤልም ልጆች ተነሡ፥ ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱም፤ እንዳላችሁትም ጌታን አገልግሉ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ቃማ ካቲ ሙሳነ አሮና ጼሲደ፥ “ደንድተ! ህንተካ እስራኤልያ አሳይካ ታ አሳ ግዱዋፐ ከስ ቢደ ህንተንቱ ኦቼዳዋዳንካ መና ጎዳዉ ጎይንተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi k'amma kaatii Musanne Aaroona s'eesiide, «Denddite! Hinttekka Israa'eeliyaa asaykka ta asaa gidduwaappe kesi biide hinttenttu oochcheeddawaadankka Med'inaa Godaw goynnite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars kawozi Musenne Aaroone xeygisidi, «Dendite! Intteka intte asaykka ta asaa giddofe kezite! Biidi intte oychchida malakka GODAAS goynnite! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ካዎዚ ሙሴኔ ኣሮኔ ጼይጊሲዲ፥ «ዴንዲቴ! ኢንቴካ ኢንቴ ኣሳይካ ታ ኣሳ ጊዶፌ ኬዚቴ! ቢዲ ኢንቴ ኦይቺዳ ማላካ ጎዳስ ጎይኒቴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቃማ ካዎይ ሙሰነ አሮና ፄግስድ፥ “ህንተነ ህንተ እስራኤለት ታ ቢታፈ ከይድ ቢተ። ህንተ ታና ኦይችዳይሳዳ ብድ ህንተ ጎዳ ጎይንተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He qamma kawoy Musenne Aarona xeegisidi, “Hintenne hinte Isra7eeleti ta biittafe keyidi biite. Hinte tana oychidaysada bidi hinte Godaa goyinnite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈርዖን ሙሴንና አሮንን ሌሊቱን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ተነሡ፤ እናንተና እስራኤላውያን ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱ፤ በጠየቃችሁት መሠረት እግዚአብሔርን (ያህዌ) አምልኩ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ሌሊት ንጉሡ ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እናንተና እስራኤላውያን ወገኖቻችሁ ሁሉ ከዚህ ውጡ! አገሬን ለቃችሁ ሂዱ! በጠየቃችሁትም መሠረት ለእግዚአብሔር ስገዱ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፈርዖን ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ብለይቲ ፀዊዑ “ንስኻትኩምን ደቂ እስራኤልን ተስኡ፤ ካብ ማእኸል ህዝበይ ውፁ። ከምቲ ዝበልኩምዎ ኺዱ፤ ንእግዚኣብሄር ኣገልግሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሙሴን ንኣሮንን ብለይቲ ጸዊዑ ድማ፡ ንስኻትኩም ደቂ እስራኤልን ተንስኡ እሞ ካብ ማእከል ህዝበይ ውጹ። ከምቲ ዝበልኩምዎ ኺዱ፡ ንእግዚኣብሄር ኣገልግሉ። |