Exodus 12:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ተዛረቦ እሞ ከምዚ በሎም፦ ኣብ መበል ዓስራይ ናይዛ ወርሒ እዚኣ ነፍሲ ወከፎም ከም ቤት ኣቦታቶም ገንሸል ኣብ ክንዲ ቤት ሓደ ገንሸል ኪወስዱ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ተና​ገሩ፤ በሉ​አ​ቸ​ውም፦ በዚህ ወር በዐ​ሥ​ረ​ኛው ቀን ሰው ሁሉ ለአ​ባቱ ቤተ ሰቦች ቤቶች አንድ አንድ ጠቦት፥ እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰውም ለራሱ ቤተ ሰብእ አንድ ጠቦት ይው​ሰድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ተናገሩ፥ በሉአቸውም። በዚህ ወር በአሥረኛው ቀን ሰው ሁሉ ለአባቱ ቤት አንድ ጠቦት፥ ለአንድ ቤትም አንድ ጠቦት ይውሰድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእስራኤል ልጆች ማህበር ሁሉ እንዲህ ብላችሁ ንገሩ። በዚህ ወር በአሥረኛው ቀን ሰው ሁሉ ለአባቱ ቤት አንድ ጠቦት፥ ለአንድ ቤትም አንድ ጠቦት ይውሰድ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳዉ ኡባዉ ሀዋ ኦድተ፤ ሀ አግናይ ገሌዳ ታማን ጋላሳን፥ እት አሳይ ባረ ሶይ አሳዉ እት ኮልያ ዶርሳ ዎይ እት ኮልያ ዴሻ አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaw ubbaw hawaa odite; ha aginay geleedda tammantsa gallassan, itti Asay bare soy asaw itti koliyaa dorssaa woy itti koliyaa deeshshaa aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaa ubbaas hayssa ha wogaza yootite; hayssi aginay gelida tammanththa gallas, issi issi asi ba soo asas issi laaqqa doori ekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ ሃይሳ ሃ ዎጋዛ ዮቲቴ፤ ሃይሲ ኣጊናይ ጌሊዳ ታማን ጋላስ፥ ኢሲ ኢሲ ኣሲ ባ ሶ ኣሳስ ኢሲ ላቃ ዶሪ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ኡባስ ሀ ዎጋ ኦድተ። ሀ አጌናይ ገልዳ ታማን ጋላሳን፥ እስ አስ ባ ሶ አሳስ እስ ማራዘ ዎይኮ እስ ኮለ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa ubbaas ha wogaa odite. Ha ageenay gelida tammantho gallasan, issi asi ba soo asaas issi maraze woyko issi kole eko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለመላው የእስራኤል ሕዝብ ይህን ንገሩ፤ ይህ ወር በገባ በዐሥረኛው ቀን እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ ጠቦት ለቤተ ሰቡ፣ አንዳንድ ጠቦት ለአባቱ ቤት ያዘጋጅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለመላው የእስራኤል ሕዝብ ይህን ሥርዓት አስተምሩ፤ ይህ ወር በገባ በዐሥረኛው ቀን እያንዳንዱ ሰው በቤተሰቡ ደረጃ አንድ ጠቦት ይምረጥ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅሉ ህዝቢ እስራኤል ከዓ ኸምዙይ ኢልኩም ንገርዎ፦ ብዓስረይቲ መዓልቲ ናይዛ ወርሒ እዚኣ፥ ነፍሲ ወከፍ ኣቦ ስድራ፥ ነንቤት ሓደ በጊዕ ይውሰድ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኹሉ ኣኸኢባ እስራኣኤል ከምዚ ኢልኩም ተዛረቡ፡ ኣብዛ ወርሒ እዚኣ ብዓስረይቲ መዓልቲ ነፍ ወከፍ ንቤት ኣቦ ሓደ ገንሸል ነንቤት ሓደ ገንሸል ይውሰድ።