Exodus 12:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንዅሎም ሽማግለታት እስራኤል ጸዊዑ፡ ከም ወለዶኹም ወጺእኩም ገንሸል ውሰዱ፡ ፋስጋ ድማ ሓረዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ሽማግሌዎች ጠርቶ አላቸው፥ “ሂዱና በየወገናችሁ ጠቦት ውሰዱ፤ ለፋሲካም እረዱት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የእስራኤልን ሽማግሌዎች ጠርቶ አላቸው። በየቤታችሁ ጠቦት ምረጡ፥ ወስዳችሁም ለፋሲካ እረዱት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም የእስራኤልን ሽማግሌዎች ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሂዱ ለራሳችሁና ለቤተሰቦቻችሁ በግ ውሰዱ፥ ለፋሲካም እረዱት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ እስራኤልያ ጭማቱዋ ኡባ ጼስሲደ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቱ ኤለካ ቢደ፥ ህንተንቱ ሶ አሳዉ ፓስጋዉ ኮልያ፥ ዶርሳ ዎይ ዴሻ ሹክተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Muse Israa'eeliyaa c'imatuwaa ubbaa s'eesissiide unttuntta hawaadan yaageedda; «Hinttenttu ellekka biide, hinttenttu soo asaw Paasigaw koliyaa, dorssaa woy deeshshaa shukkite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey Isra7eele cimata ubbaa xeygisidi, «Intte biidi intte soo asaas Paaziga yarshos laaqqa ekki shukkite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኢስራኤሌ ጪማታ ኡባ ጼይጊሲዲ፥ «ኢንቴ ቢዲ ኢንቴ ሶ ኣሳስ ፓዚጋ ያርሾስ ላቃ ኤኪ ሹኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እስራኤለ ጭማታ ኡባ ፄግስድ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ህንተ እሶይ እሶይ ሶ ብድ ፓስካ ባኣለ ቦንቻናዉ ማራዘ ዎይኮ ኮለ ሹክተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele cimata ubbaa xeegisidi haysada yaagis; “Hinte issoy issoy soo bidi paasika ba7aale bonchanaw maraze woyko kole shukite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ አለቆች በሙሉ አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ቶሎ ሄዳችሁ ለየቤተ ሰቦቻችሁ የሚሆን ጠቦት መርጣችሁ የፋሲካን በግ ዕረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ አለቆች ሁሉ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ቤተሰባችሁ ሁሉ የፋሲካን በዓል እንዲያከብር ከእናንተ እያንዳንዱ ጠቦት መርጦ ይረድ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንዅሎም ዓበይቲ እስራኤል ፀዊዑ “ነንስድራኹም ዝኸውን ጡበት በጊዕ ሓሪኹም ውሰዱ እሞ፥ በጊዕ ፋሲካ ሕረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኹሎም ዓበይቲ እስራኤል ጸዊዑ በሎም፡ ነንማይ ቤትኩም ገንሸል ሓሪኹም ውሰዱ እሞ ፋሲጋ ሕረዱ። |