Exodus 12:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሾብዓተ መዓልቲ ኣብ ኣባይትኩም ማይ ብሑቝ ኣይርከብን። ብሑቝ ዚበልዕ ዘበለ ዅሉ፡ ጓና ይኹን ኣብታ ሃገር እተወልደ፡ ካብ ማሕበር እስራኤል ይቘረጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰባት ቀን በቤታችሁ እርሾ አይገኝ፤ እርሾ ያለበትንም እንጀራ የሚበላ ሁሉ ያ ሰው ከመጻተኛው ጀምሮ እስከ ሀገር ልጁ ድረስ፥ ከእስራኤል ማኅበር ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰባት ቀን በቤታችሁ እርሾ አይገኝ፤ እርሾ ያለበትንም እንጀራ የሚበላ ነፍስ፥ ከመጻተኛው ጀምሮ እስከ አገር ልጁ ድረስ፥ ከእስራኤል ማኅበር ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰባት ቀን በቤታችሁ እርሾ አይገኝ፤ እርሾ ያለበትንም እንጀራ የሚበላ ነፍስ፥ ከመጻተኛው ጀምሮ እስከ አገሩ ተወላጅ ድረስ፥ ከእስራኤል ማኅበር ተለይቶ ይወገድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ጋላሳይ ጋካናዉ እርሹ ህንተንቱ ሶን ቤቶፖ፤ እርሹ ገሌዳዋ ምያ አሳይ በተ ግድና ዎይ ሄ ቢታ አሳ ግድና፥ እስራኤልያ ግዶፐ ቦሄቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappun gallassay gakkanaw irshshuu hinttenttu son beettoppo; irshshuu geleeddawaa miyaa Asay bete giddina woy he biittaa asaa giddina, Israa'eeliyaa giddoppe bohetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappun gallas gakkanaas irshoy intte soon beettofo; irshoy gelida kath miza asi bete asi gidiin woykko he dere as oonakka gidiin hessaadey Isra7eele maabara giddofe dhayo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኢርሾይ ኢንቴ ሶን ቤቶፎ፤ ኢርሾይ ጌሊዳ ካ ሚዛ ኣሲ ቤቴ ኣሲ ጊዲን ዎይኮ ሄ ዴሬ ኣስ ኦናካ ጊዲን ሄሳዴይ ኢስራኤሌ ማባራ ጊዶፌ ዮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ጋላስ ጋካናዉ እርሾይ ህንተ ሶን በንቶፎ። እርሾይ ገልዳባ ምያ ቢታ አዉ ናአ ግድን ዎይኮ አሳ ጋደ አስ ግድን፥ ሄ ኬ አዋይ እስራኤለ ማባራ ግዶፈ ኩረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapun gallas gakanaw irshoy hinte son bentofo. Irshoy gelidaba miya biitta aawu na7a gidin woyko asa gade asi gidin, he keetha aaway Isra7eele maabara giddofe kureto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሰባት ቀን እርሾ በቤታችሁ አይኑር፤ መጻተኛም ሆነ የአገር ተወላጅ እርሾ ያለበትን ቂጣ የበላ ከእስራኤል ማኅበር ይወገድ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስከ ሰባት ቀን ምንም እርሾ በቤታችሁ መገኘት የለበትም፤ የአገር ተወላጅም ሆነ ወይም መጻተኛ ማንኛውም ሰው የቦካ እንጀራ ቢበላ፥ ከእስራኤል ሕዝብ መካከል ይወገዳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጓና ኾነ ወዲ ዓዲ ብዅዕ ዝበልዐ ዅሉ፥ ካብ ህዝቢ እስራኤል ይፈለ። በተን ሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ኣባይትኹም ብዅዕ ኣይረኸብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወሰንተኛ እንተ ኾነ፡ ወይ ወዲ ዓዲ ብኹዕ ዝበልዔ ዘበለ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ኣኼባ እስራኤል ኣብ ኣባይትኹም ማይ ብሑቑ ኣይረኸብ። |