Exodus 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ፍርቂ ለይቲ ናብ ማእከል ግብጺ ክወጽእ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም አለ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በእ​ኩለ ሌሊት እኔ በግ​ብፅ መካ​ከል እገ​ባ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም አለ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእኩል ሌሊት እኔ በግብፅ መካከል እወጣለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም እንዲህ አለ፦ “ጌታ እንዲህ ይላል፦ በእኩለ ሌሊት እኔ በግብጽ መካከል እወጣለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ካትያ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ቃማ ግዶ ብላህያን ታን ግብጼ ግዱዋና አና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse kaatiyaa hawaadan yaageedda; «Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹K'amma giddo bilahiyaan taani Gibs'e gidduwaana aad'ana;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey kawozas, «GODAY, ‹Giddi giddoth tani Gibxe biittan hemettana;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ካዎዛስ፥ «ጎዳይ፥ ‹ጊዲ ጊዶ ታኒ ጊብጼ ቢታን ሄሜታና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ካዋኮ፥ “ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ቃማ ብላሄ ታኒ ግብፀ ቢታ ግዶራ ካንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey kawako, “Goday haysada yaagees; ‘Qamma bilahe taani Gibxe biitta giddora kanthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ሙሴ እንዲህ አለ፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚለው ይህ ነው፤ ‘እኩለ ሌሊት ሲሆን በመላው የግብፅ ምድር ላይ ዐልፋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ንጉሡን እንዲህ አለው፤ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘በእኩለ ሌሊት በግብጽ ምድር እዘዋወራለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ፍርቂ ለይቲ ብግብፂ ኽሓልፍ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ በለ፡ ኣነ ፍርቂ ለይሪ ኣቢለ ኣብ ማእከል ግብጺ ኽወጽእ እየ።