Exodus 11:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴን ኣሮንን ድማ እዚ ዅሉ ተኣምራት ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ገበሩ፣ የሆዋ ድማ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሩ ምእንቲ ኸይወጹ፡ ንልቢ ፈርኦን ኣትሪርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራቶችና ድንቆች ሁሉ በፈርዖን ፊት አደረጉ፤ እግዚአብሔርም የፈርዖንን ልብ አጸና፤ የእስራኤልንም ልጆች ከግብፅ ምድር ለመልቀቅ እንቢ አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራቶች ሁሉ በፈርዖን ፊት አደረጉ፤ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ የእስራኤልንም ልጆች ከአገሩ አልለቀቀም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራቶች ሁሉ በፈርዖን ፊት አደረጉ፤ ጌታም የፈርዖንን ልብ አጸና፥ የእስራኤልንም ልጆች ከአገሩ አልለቀቀም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴነ አሮነ ሀ ማላልስያ ማላታ ኡባ ካትያ ስንን ኦድኖ፤ ሽን መና ጎዳይ ካትያ ዎዛና ዶንጭልሴዳ፤ ያትና እ እስራኤላቱዋ ባረ ጋድያፐ የደናን እጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Musenne Aaroone ha malalissiyaa malaataa ubbaa kaatiyaa sintsan ootseeddino; shin Med'inaa Goday kaatiyaa wozanaa donc'c'ilisseedda; yaatina I Israa'eelatuwaa bare gadiyaappe yeddennan is's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aarooney hayta malaatata ubbaa kawoza sinththan ooththikoka GODAY kawoza wozina minththida gishshas izi Isra7eele nayta ba dereppe yeddontta ixxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይኔ ኣሮኔይ ሃይታ ማላታታ ኡባ ካዎዛ ሲንን ኦኮካ ጎዳይ ካዎዛ ዎዚና ሚንዳ ጊሻስ ኢዚ ኢስራኤሌ ናይታ ባ ዴሬፔ ዬዶንታ ኢጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ አሮን ማላልስያባ ኡባ ካዋ ስንን ኦዶሶና። ሽን ጎዳይ ካዉዋ ዎዛና ሙምስዳ ግሾ፥ እስራኤለታ ባ ቢታፈ የዶና እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aaroni malaalsiyaba ubbaa kawa sinthan oothidosona. Shin Goday kawa wozanaa muumisida gisho, Isra7eeleta ba biittafe yeddonna ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና አሮንም እነዚህን ድንቅ ታምራት በፈርዖን ፊት አደረጉ። ነገር ግን እግዚአብሔር (ያህዌ) የፈርዖንን ልብ አደነደነ፤ ፈርዖንም እስራኤላውያን ከአገሩ ለቅቀው እንዲሄዱ አልፈቀደም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራት በንጉሡ ፊት አደረጉ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የንጉሡን ልብ ስላደነደነ እስራኤላውያን ከምድሪቱ እንዲወጡ አልፈቀደላቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴን ኣሮንን ከዓ ነዝ ዅሉ ተኣምራት እዙይ ኣብ ቅድሚ ፈርዖን ገበርዎ። እግዚኣብሄር ግና ንልቢ ፈርዖን ኣትረሮ፤ ንሱ ኸዓ ደቂ እስራኤል ካብ ሃገሩ ኸይኸዱ ኸልከሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን ኣሮንን ከኣ እዚ ኹሉ ተኣምራት እዚ ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ገበርዎ። እግዚኣብሄር ድማ ንልቢ ፈርኦን ኣትረሮ፡ ንሱ ኸኣ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገሩ ኣይሰደዶምን። |