Exodus 11:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴን ኣሮንን ድማ እዚ ዅሉ ተኣምራት ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ገበሩ፣ የሆዋ ድማ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሩ ምእንቲ ኸይወጹ፡ ንልቢ ፈርኦን ኣትሪርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴና አሮ​ንም እነ​ዚ​ህን ተአ​ም​ራ​ቶ​ችና ድን​ቆች ሁሉ በፈ​ር​ዖን ፊት አደ​ረጉ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የፈ​ር​ዖ​ንን ልብ አጸና፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች ከግ​ብፅ ምድር ለመ​ል​ቀቅ እንቢ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራቶች ሁሉ በፈርዖን ፊት አደረጉ፤ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ የእስራኤልንም ልጆች ከአገሩ አልለቀቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራቶች ሁሉ በፈርዖን ፊት አደረጉ፤ ጌታም የፈርዖንን ልብ አጸና፥ የእስራኤልንም ልጆች ከአገሩ አልለቀቀም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴነ አሮነ ሀ ማላልስያ ማላታ ኡባ ካትያ ስንን ኦድኖ፤ ሽን መና ጎዳይ ካትያ ዎዛና ዶንጭልሴዳ፤ ያትና እ እስራኤላቱዋ ባረ ጋድያፐ የደናን እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musenne Aaroone ha malalissiyaa malaataa ubbaa kaatiyaa sintsan ootseeddino; shin Med'inaa Goday kaatiyaa wozanaa donc'c'ilisseedda; yaatina I Israa'eelatuwaa bare gadiyaappe yeddennan is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museynne Aarooney hayta malaatata ubbaa kawoza sinththan ooththikoka GODAY kawoza wozina minththida gishshas izi Isra7eele nayta ba dereppe yeddontta ixxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይኔ ኣሮኔይ ሃይታ ማላታታ ኡባ ካዎዛ ሲንን ኦኮካ ጎዳይ ካዎዛ ዎዚና ሚንዳ ጊሻስ ኢዚ ኢስራኤሌ ናይታ ባ ዴሬፔ ዬዶንታ ኢጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ አሮን ማላልስያባ ኡባ ካዋ ስንን ኦዶሶና። ሽን ጎዳይ ካዉዋ ዎዛና ሙምስዳ ግሾ፥ እስራኤለታ ባ ቢታፈ የዶና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne Aaroni malaalsiyaba ubbaa kawa sinthan oothidosona. Shin Goday kawa wozanaa muumisida gisho, Isra7eeleta ba biittafe yeddonna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴና አሮንም እነዚህን ድንቅ ታምራት በፈርዖን ፊት አደረጉ። ነገር ግን እግዚአብሔር (ያህዌ) የፈርዖንን ልብ አደነደነ፤ ፈርዖንም እስራኤላውያን ከአገሩ ለቅቀው እንዲሄዱ አልፈቀደም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራት በንጉሡ ፊት አደረጉ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የንጉሡን ልብ ስላደነደነ እስራኤላውያን ከምድሪቱ እንዲወጡ አልፈቀደላቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴን ኣሮንን ከዓ ነዝ ዅሉ ተኣምራት እዙይ ኣብ ቅድሚ ፈርዖን ገበርዎ። እግዚኣብሄር ግና ንልቢ ፈርዖን ኣትረሮ፤ ንሱ ኸዓ ደቂ እስራኤል ካብ ሃገሩ ኸይኸዱ ኸልከሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴን ኣሮንን ከኣ እዚ ኹሉ ተኣምራት እዚ ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ገበርዎ። እግዚኣብሄር ድማ ንልቢ ፈርኦን ኣትረሮ፡ ንሱ ኸኣ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገሩ ኣይሰደዶምን።