Exodus 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ገላዉ ፈርኦን፡ እዚ ሰብኣይ እዚ መጻወድያ ኽሳዕ መዓስ እዩ ዚኸውን፧ እቶም ሰባት ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ምእንቲ ኼገልግሉ ይንቀሳቐሱ። ግብጺ ከም ዝጠፍአት ገናዶ ኣይፈለጥኩምን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፈርዖንም ሹሞች፥ “ይህ ሰው እስከ መቼ እንቅፋት ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያመልኩት ዘንድ ሰዎችን ልቀቅ፤ ግብፅስ እንደ ጠፋች ገና አታውቅምን?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፈርዖንም ባሪያዎች። ይህ ሰው እስከ መቼ ዕንቅፋት ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ሰዎችን ልቀቅ ግብፅስ እንደ ጠፋች ገና አታውቅምን? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፈርዖንም አገልጋዮች፦ “ይህ ሰው እስከ መቼ ወጥመድ ይሆንብናል? ጌታ አምላካቸውን እንዲያገለግሉት ወንዶቹን ልቀቃቸው፥ ግብጽስ እንደ ጠፋች ገና አላወቅህምን?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ሱንቱ ካትያ፥ “ሀ ብታኒ ኑዉ አዉደ ጋካናዉ መቱዋ ጋሶ ግዳናዌ? ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ ጾሳዉ፥ ጎይናና ማላ፥ ኔን አሳ የዳ፤ ግብጼ ቢታይ ባዬዳዋ ኔን ሀእካ አኬክኪ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa suntsatuu kaatiyaa, «Ha bitanii nuw awude gakkanaw metuwaa gaaso gidanawe? Unttunttu Med'inaa Godaw, barenttu S'oossaw, goynnana mala, neeni asaa yedda; Gibs'e biittay bayeeddawaa neeni ha"ikka akeekikkii?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi sunththida daannatikka kawoza, «Hayssi addezi nuus ayde gakkanaas dhuphe gidanee? Istti GODAA ba Xoossaas goynnana mala neni asaa yedda; Gibxe derey dhaydayssa neni ha7ikka yuushsha qoppikii?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ሱንዳ ዳናቲካ ካዎዛ፥ «ሃይሲ ኣዴዚ ኑስ ኣይዴ ጋካናስ ጴ ጊዳኔ? ኢስቲ ጎዳ ባ ጾሳስ ጎይናና ማላ ኔኒ ኣሳ ዬዳ፤ ጊብጼ ዴሬይ ይዳይሳ ኔኒ ሃኢካ ዩሻ ቆፒኪ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ሞርናት ካዋኮ፥ “ሀ ኡራይ አዉደ ጋካናዉ ኑስ ፅሄ ግዳኔ? አሳይ ጎዳ፥ ባንታ ፆሳ ጎይናና መላ ኤንታ የዳ። ግብፀ ቢታይ የይሳ ኔኒ አኬክኪ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa moorinnati kawako, “Ha uray awude gakanaw nuus xihe gidanee? Asay Godaa, banta Xoossaa goyinnana mela enta yedda. Gibxe biittay dhayeysa neeni akeekikii?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፈርዖንም ሹማምት፣ “ይህ ሰው እስከ መቼ ወጥመድ ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን (ያህዌ) እንዲያመልኩ ሰዎቹን ልቀቃቸውና ይሂዱ። ግብፅ መጥፋቷን እስካሁን አልተገነዘብህምን?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መኳንንቱም ንጉሡን እንዲህ አሉት፤ “ይህ ሰው ለእኛ ወጥመድ ሆኖ የሚያስቸግረን እስከ መቼ ነው? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያገለግሉ ዘንድ ከእስራኤላውያን ወገን ወንዶቹ ይሂዱ፤ አገሪቱ በመጥፋት ላይ መሆንዋ አይታወቅህምን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መኳንንቱ ድማ ንፈርዖን “እዝ ሰብኣይ እዙይ ክሳዕ መኣዝ እዩ ዕንቅፋት ዝኾነና? ነዞም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ከገልግሉ ስደዶም። ግብፂ ኸም ዝጠፍአትዶ ገና ኣይፈለጥካን ኢኻ?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንፈርኦን ድማ ገላውኡ ክሳዕ መኣዝከ እዚ ሰብኣይዚ መፈንጠራ ኪኾነና እዩ፡ ነዞም ሰባት፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ኬገልግሉ፡ ሕደጎም። ግብጺ ኸም ዝጠፍኤትዶ ገና ኣይፈለጥካን ኢኻ፡ በልዎ። |