Exodus 10:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ንምድሪ ምእንቲ ኸይርእያ፡ ንገጽ ምድሪ ኪሽፍኑ እዮም። ካብ በረድ ዝተረፈኩም መህደሚ ተረፍ ድማ ክበልዕዎ እዮም፡ ኣብ መሮር ዝበቁልኩም ኲሉ ኣእዋም ድማ ክበልዑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድሩንም ፊት ይሸፍናል፤ ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም ተርፎ በምድር ላይ የቀረላችሁን ትርፍ ሁሉ ይበላል፤ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበላል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታልና ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም አምልጦ የተረፈላችሁን ትርፍ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታል፥ ማንም ምድሩን ማየት አይችልም፤ ከበረዶውም ተርፎ የቀረላችሁን ሁሉ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም በሜዳ ያለ ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦሊ ኦንነ ቢታ ደማናዉ ዳንዳየናዳን ቢታ ካማናዋ። ህንተንቶ ሻቻፐ አቴዳ ጉባ፥ ጋደን ድጭያ ምይካ አተናን ኡባ ማናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | boolii ooninne biittaa demmanaw danddayennaadan biittaa kammanawaa. Hinttenttoo shachchaappe atteeda guutsabaa, gaden dic'c'iyaa mitsaykka attenaan ubbaa maanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Boolezi oonikka be7ontta mala biittaa may7ana. Inttes shachchaafe attida guuththa miishshi, gaden dicciza miththika ubbaa maana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቦሌዚ ኦኒካ ቤኦንታ ማላ ቢታ ማይኣና። ኢንቴስ ሻቻፌ ኣቲዳ ጉ ሚሺ፥ ጋዴን ዲጪዛ ሚካ ኡባ ማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦለይ ዳሮተፈ ደንዶይሳን ቢታ ኡባ ካማና። ኤንቲ ሻቻ ጋዱዋፐ አትዳ ጉባነ ም ሀይ ኡባ ማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Booley darotethaafe dendoysan biitta ubba kammana. Enti shacha gaduwape attida guuthabanne mitha haythi ubbaa maana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንበጣዎቹም ምድሪቱ እስከማትታይ ድረስ ይሸፍኗታል፤ በመስክህ ላይ እያቈጠቈጠ ያለውን ዛፍ ሁሉ ሳይቀር ከበረዶ የተረፈውንም ጥቂቱን ሁሉ ይበሉታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአንበጣውም መንጋ እጅግ ብዙ ከመሆኑ የተነሣ ምድሪቱን በመላ ይሸፍናል፤ ከበረዶው የተረፈውን ነገር፥ ዛፉን ሁሉ ምንም ሳይቀር ይበላዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣንበጣ ኸዓ ንምድሪ ኸም ዘይትረአ ገይሩ ኽሽፍና እዩ። ነቲ ኻብ በረድ ድሒኑ ዝተረፈውን ክበልዖ እዩ። ንዅለን ኣብ በረኻ ዝበቘላ ኣእዋም ከዓ ኽበልዐን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምድሪ ኸኣ ኪኸድና እየ፡ ገጽ ምድሪ እኵ ኺርእዩ ኣይክእሉን። ነቲ ኻብ በረድ ድሒኑ ዝተረፈልኩም ትርፊ ድማ ኪበልዖ እየ። ነተን ኣብ መሮር ዘዐብያልኩም ኩለን ኣእዋም ከኣ ኼብልዔን እዩ። |