Exodus 10:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ንምድሪ ምእንቲ ኸይርእያ፡ ንገጽ ምድሪ ኪሽፍኑ እዮም። ካብ በረድ ዝተረፈኩም መህደሚ ተረፍ ድማ ክበልዕዎ እዮም፡ ኣብ መሮር ዝበቁልኩም ኲሉ ኣእዋም ድማ ክበልዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ድ​ሩ​ንም ፊት ይሸ​ፍ​ናል፤ ምድ​ሩን ለማ​የት አይ​ቻ​ልም፤ ከበ​ረ​ዶ​ውም ተርፎ በም​ድር ላይ የቀ​ረ​ላ​ች​ሁን ትርፍ ሁሉ ይበ​ላል፤ ያደ​ገ​ላ​ች​ሁ​ንም የእ​ር​ሻ​ውን ዛፍ ሁሉ ይበ​ላል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታልና ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም አምልጦ የተረፈላችሁን ትርፍ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታል፥ ማንም ምድሩን ማየት አይችልም፤ ከበረዶውም ተርፎ የቀረላችሁን ሁሉ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም በሜዳ ያለ ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቦሊ ኦንነ ቢታ ደማናዉ ዳንዳየናዳን ቢታ ካማናዋ። ህንተንቶ ሻቻፐ አቴዳ ጉባ፥ ጋደን ድጭያ ምይካ አተናን ኡባ ማናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) boolii ooninne biittaa demmanaw danddayennaadan biittaa kammanawaa. Hinttenttoo shachchaappe atteeda guutsabaa, gaden dic'c'iyaa mitsaykka attenaan ubbaa maanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Boolezi oonikka be7ontta mala biittaa may7ana. Inttes shachchaafe attida guuththa miishshi, gaden dicciza miththika ubbaa maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቦሌዚ ኦኒካ ቤኦንታ ማላ ቢታ ማይኣና። ኢንቴስ ሻቻፌ ኣቲዳ ጉ ሚሺ፥ ጋዴን ዲጪዛ ሚካ ኡባ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቦለይ ዳሮተፈ ደንዶይሳን ቢታ ኡባ ካማና። ኤንቲ ሻቻ ጋዱዋፐ አትዳ ጉባነ ም ሀይ ኡባ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Booley darotethaafe dendoysan biitta ubba kammana. Enti shacha gaduwape attida guuthabanne mitha haythi ubbaa maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንበጣዎቹም ምድሪቱ እስከማትታይ ድረስ ይሸፍኗታል፤ በመስክህ ላይ እያቈጠቈጠ ያለውን ዛፍ ሁሉ ሳይቀር ከበረዶ የተረፈውንም ጥቂቱን ሁሉ ይበሉታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአንበጣውም መንጋ እጅግ ብዙ ከመሆኑ የተነሣ ምድሪቱን በመላ ይሸፍናል፤ ከበረዶው የተረፈውን ነገር፥ ዛፉን ሁሉ ምንም ሳይቀር ይበላዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣንበጣ ኸዓ ንምድሪ ኸም ዘይትረአ ገይሩ ኽሽፍና እዩ። ነቲ ኻብ በረድ ድሒኑ ዝተረፈውን ክበልዖ እዩ። ንዅለን ኣብ በረኻ ዝበቘላ ኣእዋም ከዓ ኽበልዐን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንምድሪ ኸኣ ኪኸድና እየ፡ ገጽ ምድሪ እኵ ኺርእዩ ኣይክእሉን። ነቲ ኻብ በረድ ድሒኑ ዝተረፈልኩም ትርፊ ድማ ኪበልዖ እየ። ነተን ኣብ መሮር ዘዐብያልኩም ኩለን ኣእዋም ከኣ ኼብልዔን እዩ።