Exodus 10:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርኦን መጺኦም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ክሳዕ መዓስ ኢኻ ኣብ ቅድመይ ትሕትና ክትኣቢ፧ ንህዝበይ ምእንቲ ኼገልግሉኒ ይኺዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴና አሮ​ንም ወደ ፈር​ዖን ገቡ፤ አሉ​ትም፥ “የዕ​ብ​ራ​ው​ያን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እኔን ማፈ​ርን እስከ መቼ እንቢ ትላ​ለህ? ያመ​ል​ኩኝ ዘንድ ሕዝ​ቤን ልቀቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ እንዲህም አሉት፦ “የዕብራውያን አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በፊቴ እራስህን ለማዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴነ አሮነ ካትያኮ ገሊደ አ፥ “መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን ታዉ አዛዘተናን አዉደ ጋካናዉ እጻይ? ታዉ ጎይናና ማላ ታ አሳ የዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musenne Aaroone kaatiyaakko geliide Aa, «Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay neena hawaadan yaagee; ‹Neeni taw azazettenan awude gakkanaw is's'ay? Taw goynnana mala ta asaa yedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Museynne Aarooney kawozaakko gelidi, «GODAA Ibraaweta Xoossi nena, ‹Ne nenateththaa ta sinththan kawushshontta ixxizay awude gakkanaassee? Ha7i taas goynnana mala ta asaa yedda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሙሴይኔ ኣሮኔይ ካዎዛኮ ጌሊዲ፥ «ጎዳ ኢብራዌታ ጾሲ ኔና፥ ‹ኔ ኔናቴ ታ ሲንን ካዉሾንታ ኢጺዛይ ኣዉዴ ጋካናሴ? ሃኢ ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ አሮን ካዋኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ ኔኮ፥ ‘ኔኒ ታዉ ኪተተ እፀይ አዉደ ጋካናሴ? ታዉ ጎይናና መላ ታ አሳ የዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne Aaroni kawako bidi, “Goday, Ibraaweta Xoossay neeko, ‘Neeni taw kiitetethi ixey awude gakanaasee? Tana goyinnana mela ta asaa yedda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ሄደው እንዲህ አሉት፤ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንዲህ ይላል፤ ‘ራስህን በፊቴ ለማዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ሕዝቤ ያመልኩኝ ዘንድ ልቀቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሙሴና አሮን ወደ ንጉሡ ሄደው እንዲህ አሉት፤ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ለእኔ መታዘዝን እምቢ የምትለው እስከ መቼ ነው? አሁንም ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴን ኣሮንን ድማ ኣትዮም ንፈርዖን፥ “ኣምላኽ ዕብራውያን እግዚኣብሄር ‘ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ኣብ ቅድመይ እትዕበ? ኸገልግሉኒ ንህዝበይ ስደዶም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴን ኣሮንን ድማ ናብ ፈርኦን ኣትዮም በልዎ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል፡ ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ኣብ ቅድመይ ከይትተሐት እትኣቢቢ፡ ንህዝበይ ከገልግሉኒ ሕደጎም።