Exodus 10:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርኦን መጺኦም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ክሳዕ መዓስ ኢኻ ኣብ ቅድመይ ትሕትና ክትኣቢ፧ ንህዝበይ ምእንቲ ኼገልግሉኒ ይኺዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፤ አሉትም፥ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔን ማፈርን እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያመልኩኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ እንዲህም አሉት፦ “የዕብራውያን አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በፊቴ እራስህን ለማዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴነ አሮነ ካትያኮ ገሊደ አ፥ “መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን ታዉ አዛዘተናን አዉደ ጋካናዉ እጻይ? ታዉ ጎይናና ማላ ታ አሳ የዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Musenne Aaroone kaatiyaakko geliide Aa, «Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay neena hawaadan yaagee; ‹Neeni taw azazettenan awude gakkanaw is's'ay? Taw goynnana mala ta asaa yedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Museynne Aarooney kawozaakko gelidi, «GODAA Ibraaweta Xoossi nena, ‹Ne nenateththaa ta sinththan kawushshontta ixxizay awude gakkanaassee? Ha7i taas goynnana mala ta asaa yedda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሙሴይኔ ኣሮኔይ ካዎዛኮ ጌሊዲ፥ «ጎዳ ኢብራዌታ ጾሲ ኔና፥ ‹ኔ ኔናቴ ታ ሲንን ካዉሾንታ ኢጺዛይ ኣዉዴ ጋካናሴ? ሃኢ ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ አሮን ካዋኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ ኔኮ፥ ‘ኔኒ ታዉ ኪተተ እፀይ አዉደ ጋካናሴ? ታዉ ጎይናና መላ ታ አሳ የዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aaroni kawako bidi, “Goday, Ibraaweta Xoossay neeko, ‘Neeni taw kiitetethi ixey awude gakanaasee? Tana goyinnana mela ta asaa yedda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ሄደው እንዲህ አሉት፤ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንዲህ ይላል፤ ‘ራስህን በፊቴ ለማዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ሕዝቤ ያመልኩኝ ዘንድ ልቀቃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሙሴና አሮን ወደ ንጉሡ ሄደው እንዲህ አሉት፤ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ለእኔ መታዘዝን እምቢ የምትለው እስከ መቼ ነው? አሁንም ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴን ኣሮንን ድማ ኣትዮም ንፈርዖን፥ “ኣምላኽ ዕብራውያን እግዚኣብሄር ‘ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ኣብ ቅድመይ እትዕበ? ኸገልግሉኒ ንህዝበይ ስደዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን ኣሮንን ድማ ናብ ፈርኦን ኣትዮም በልዎ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል፡ ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ኣብ ቅድመይ ከይትተሐት እትኣቢቢ፡ ንህዝበይ ከገልግሉኒ ሕደጎም። |