Exodus 10:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ግና ንልቢ ፈርኦን ኣትሪርዎ፡ ንደቂ እስራኤል ኣይሓድጎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የፈ​ር​ዖ​ንን ልብ አጸና የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች አል​ል​ቀ​ቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና የእስራኤልንም ልጆች አልለቀቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም የፈርዖንን ልብ አጸና የእስራኤልንም ልጆች አልለቀቀም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ መና ጎዳይ ካትያ ዎዛና ዶንጭልሴዳ ድራዉ፥ እስራኤላቱዋ የደናን እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Med'inaa Goday kaatiyaa wozanaa donc'c'iliseedda diraw, Israa'eelatuwaa yeddennan is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka GODAY kawoza wozina minththida gishshas Isra7eele nayta yeddontta ixxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ጎዳይ ካዎዛ ዎዚና ሚንዳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ናይታ ዬዶንታ ኢጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ ካዉዋ ዎዛና ሙምስዳ ግሾ እስራኤለታ የዶና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday kawa wozanaa muumisida gisho Isra7eeleta yeddonna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን የፈርዖንን ልብ አደነደነ፤ ፈርዖንም እስራኤላውያን እንዲሄዱ አልፈቀደም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እግዚአብሔር የንጉሡን ልብ ስላደነደነ አሁንም እስራኤላውያንን አለቀቀም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና ንልቢ ፈርዖን ኣትረሮ፤ ንሱ ኸዓ ንደቂ እስራኤል ክኸዱ ኣይሰደዶምን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ግና ንልቢ ፈርኦን ኣትረሮ እሞ ንደቂ እስራኤል ኣይሓደጎምን።